ሌተናል ጄኔራል አበባው ታደሰ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር ማዋልን በሚመለከት ከጦር አዛዦች ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሌተናል ጄኔራል አበባው በቀጣይ ወንጀለኞችን የማደንና በቁጥጥር ስር ማዋልን በሚመለከት በመቐለ ከግንባሩ የጦር አዛዦች ጋር ተወያይተዋል።
በትግራይ በተወሰነ አካባቢ ላይ የተደበቁ የህወሃት ቡድን አባላትን…