Fana: At a Speed of Life!

የድንጋይ ከሰልን በዘመናዊ መንገድ ለማምረት የአዋጭነት፣ የጂኦሎጂ ምርመራና የቦታና የክምችት መጠን የሚለይ ቡድን ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድንጋይ ከሰልን በዘመናዊ መንገድ ለማምረት የአዋጭነት፣ የጂኦሎጂ ምርመራና የቦታና የክምችት መጠን የሚለይ ቡድን መቋቋሙን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ አስታወቁ። በመሆኑም የተቋቋመው ቡድን ያገኛቸውን ወጤቶች ለብሔራዊ ኮሚቴ…

በህወሓት ውስጥ ያለው ቡድን በርካታ ነዋሪዎችን አፍኖ በመውሰድ ሰውሯቸዋል- የዳንሻ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሓት ውስጥ ያለው ቡድን በርካታ ነዋሪዎችን አፍኖ በመውሰድ እንደሰወራቸውና እስካሁንም ያሉበት እንደማይታወቅ የዳንሻ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። የዳንሻ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ከጽንፈኛው የህወሓት ቡድን ነፃ መውጣቷን አስመልክቶ ደስታቸውን…

ምክር ቤቱ 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባውን በነገው ዕለት ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባውን በነገው ዕለት ያካሂዳል። ስብሰባውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ እንደሚያካሂድ ነው ምክር ቤቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የህዳሴ ግድብን ለማጠናቀቅ ከመንግስት ጎን በመሆን እንደሚሰሩ ፖለቲከኞች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዳሴ ግድቡን ለማጠናቀቅ ከምንግዜውም በላይ  ከመንግስት ጎን በመቆም  እንደሚሰሩ የተለያዩ ፖለቲከኞች ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ሌንጮ ለታ፣ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የህዝብ ግንኙነት ሃላፊው አቶ ጣሂር…

በአዲስ አበባ ወድቆ የተገኘ ቦምብ ፈንድቶ በአንድ ግለሰብ ላይ ቀላል የአካል ጉዳት ማድረሱን ፓሊስ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዲስ አበባ አድዋ ድልድይ ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ ቦምብ ፈንድቶ በአንድ ግለሰብ ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ዛሬ ጠዋት ሁለት ሰዓት አካባቢ ድርጊቱ መፈጸሙንም ነው ኮሚሽኑ ያስታወቀው፡፡ ግለሰቡ ቀላል ጉዳት…

ለመከላከያ ሠራዊት እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ለማስተናገድ የፌዴራል ተቋማትን ያሳተፈ ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመከላከያ ሠራዊት እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ለማስተናገድ የተለያዩ የፌደራል ተቋማትን ያሳተፈ ብሔራዊ ኮሚቴ መቋቋሙን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሠላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል የሀገሪቱን ወቅታዊ ጉዳዮች አስመልክቶ በተዘጋጀ መድረክ…

አቶ አብርሀም አለኸኝ የአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አብርሀም አለኸኝ የአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ሆነው ተሾሙ። የክልሉ ብልፅግና ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሃላፊ የነበሩት አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው መሾማቸው የሚታወስ ነው።…

አቶ ወርቁ አይተነው ለመከላከያ ሰራዊት እና ለአማራ ልዩ ሀይል 100 ሰንጋዎችንና 200 ኩንታል ፉርኖ ዱቄት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቱ አቶ ወርቁ አይተነው ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊትና ለአማራ ልዩ ሀይል 100 የስጋ በሬዎችንና 200 ኩንታል ፉርኖ ዱቄት ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉን የባላሃብቱ ተወካይ አቶ ሲሳይ ታደሰ በጎንደር ከተማ ተገኝተው ለሎጂስቲክ ኮሚቴው…

እስራኤል የበረሃ አንበጣ ለመከላከል 27 ድሮኖች ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የእስራኤል መንግስት የበረሃ አንበጣ ለመከላከል የሚያግዙ 27 ድሮኖች ድጋፍ ማድረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ እንደገለጸው ከድሮኖቹ በተጨማሪ ሁለት ጄኔሬተሮችንም ለግሰዋል፡፡ የግብርና ሚኒስትር አቶ…