የድንጋይ ከሰልን በዘመናዊ መንገድ ለማምረት የአዋጭነት፣ የጂኦሎጂ ምርመራና የቦታና የክምችት መጠን የሚለይ ቡድን ተቋቋመ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድንጋይ ከሰልን በዘመናዊ መንገድ ለማምረት የአዋጭነት፣ የጂኦሎጂ ምርመራና የቦታና የክምችት መጠን የሚለይ ቡድን መቋቋሙን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ አስታወቁ።
በመሆኑም የተቋቋመው ቡድን ያገኛቸውን ወጤቶች ለብሔራዊ ኮሚቴ…