Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከጣሊያን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢማኑዌላ ዴል ሬ ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ከጣሊያን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢማኑዌላ ዴል ሬ ጋር የስልክ ውይይት አካሂደዋል። ሚኒስትሯ በህወሓት ጁንታ ላይ ሲካሄድ የነበረው ህግ የማስከበር ተግባር መጠናቀቁን እና በሰብዓዊ ዕርዳታ ላይ…

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች ከጽዳት ባለሙያዎችና ከጃንሜዳ አካባቢ ማህበረሰብ ጋር የፅዳት ስራ አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከጽዳት ባለሙያዎችና ከጃንሜዳ አካባቢ ማህበረሰብ ጋር በመሆን አካባቢውን የማፅዳት ስራ አከናውነዋል። በጃንሜዳ ውስጥ ያሉ አትክልት ነጋዴዎች ከጥቂት ቀናት በኋላ ወደ ተዘጋጀላቸው…

ጁንታውን የማደንና በትግራይ ክልል ስለሚካሄደው መልሶ ማቋቋም ለፈረንሣይ ሴኔት ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ጁንታን የማደንና በትግራይ ክልል ስለሚካሄደው የመልሶ ማቋቋም ስራለፈረንሣይ ሴኔት ገለጻ ተደረገ። ለሚደረገው እንቅስቃሴ መንግሥትን መደገፍ እንደሚገባ ለማስረዳት መቻሉን በፈረንሳይ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ገልጿል፡፡…

በኦታዋ የኢትዮጵያ ኤምባሲ፣ ኢትዮ-ካናዳውያን ኔትዎርክ ፎር አድቮኬሲ ኤንድ ሰፖርት ፣ በካናዳ ያሉ የህክምና ባለሙያዎች ማህበር እና የጤና ሚኒስቴር በድጋፍ…

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካናዳ ኦታዋ የኢትዮጵያ ኤምባሲ፣ ኢትዮ-ካናዳውያን ኔትዎርክ ፎር አድቮኬሲ ኤንድ ሰፖርት ፣ በካናዳ ያሉ የህክምና ባለሙያዎች ማህበር እና የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስቴር ተወካዮች በድጋፍ ማሰባሰብና አቅርቦት ላይ ውይይት አካሄዱ። በውይይቱ…

በምዕራብ ሀረርጌ ዞን ጭሮ ወረዳ በተፈጠረ የትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሀረርጌ ዞን ጭሮ ወረዳ በተፈጠረ የትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ህይወት አለፈ። አደጋው የተከሰተው በወረዳው ያብዶ ቦባሳ ቀበሌ በተለምዶ ኮሎሎ ተብሎ በሚጠራ ስፍራ ነው። የምዕራብ ሀረርጌ ዞን ፖሊስ ጽ/ቤት…

ሀገርን ለማዳን ለተሰጠው በሳል አመራርና ሰራዊቱ ላሳየው ወደር የለሽ ጀግንነት ክብርና ምስጋና አቀርባለሁ- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ የተፈፀመውን ጥቃት በመቀልበስ ሀገርን ለማዳን ለተሰጠው በሳል አመራርና ሰራዊቱ ላሳየው ወደር የለሽ ጀግንነት ያላቸውን ክብር እና ምስጋና አቀረቡ። 15ኛው የብሔር ብሔረሰቦች…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከአልጄሪያ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ የኢፌዴሪ ልዩ መልእክተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከአልጄሪያ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ፍርሃት አይት አሊ ብራሂም ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ነብያት፥ የፌደራል መንግስት ሕግንና ሥርዓትን በማስከበር…