ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤትን አለመቀበላቸው አሳፋሪ ነው -ጆ ባይደን
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤቱን አለመቀበላቸው አሳፋሪ ነው ሲሉ ጆ ባይደን ገለፁ።
ባለፈው ቅዳሜ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን እንዳሸነፉ የተነገረላቸው ጆ ባይደን፤ ዶናልድ ትራምፕ ውጤቱን ባይቀበሉም ከውጭ…