Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ሕዝቡ በንቃትና በተደራጀ መንገድ አካባቢውን እንዲጠብቅ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሕዝቡ በንቃትና በተደራጀ መንገድ አካባቢውን እንዲጠብቅ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ የህወሓት ጁንታ ፀሐይ እየጠለቀች መሆኑን ጠቅሰው፥ “ይሄንን መርዶ ጁንታው በቁሙ ተረድቶታል”…

ከህወሓት ተልዕኮ ወስደው በሲዳማ ክልል ጥፋት ለመፈጸም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 25 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከህወሓት የጥፋት ቡድን ተልዕኮ ወስደው በሲዳማ ክልል የህዝቡን ሰላም ለማወክ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 25 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቲዎስ በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ በሰጡት…

የህግ የበላይነት የማረጋገጥ ስራችን ሳይጠናቀቅ ከመቐለው ጁንታ ጋር ድርድር አይኖርም-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህግ የበላይነት የማረጋገጥ ስራ ሳይጠናቀቅ ከመቐለው ጁንታ ጋር ድርድር እንደማይኖር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በትዊተር ገፃቸው ባስተላለፉት መልእት፥ “ስግብግቡና አረመኔው የመቐለ ጁንታ በሰሜን ኮማንድ…

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ አልፏል። ባለፉት 24 ሰዓታትም ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 360 የላብራቶሪ ምርመራ 345 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ…

የሰሜን ዕዝ ከማዕከል ጋር የሚኖረው የመገናኛ ሥርዓት እንዲቋረጥ በማድረግ በጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን ጥቃት እንዲፈፀምበት ሲያመቻቹ የነበሩ ጀነራል…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰሜን ዕዝ ከማዕከል  ጋር  የሚኖረው የመገናኛ ሥርዓት  እንዲቋረጥ በማድረግ በጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን ጥቃት እንዲፈፀምበት ሲያመቻቹ የነበሩ ጀነራል መኮንኖች ከነ ግብረ አበሮቹ በቁጥጥር ሥር ዋሉ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በዛሬው ዕለት…

የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ህዝብ የሐገር መከላከያና የአማራ ልዩ ኃይል እና የሚሊሻ አባላት የሚውል 1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የዕለት…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ህዝብ የትህነግ ጁንታን ህግና ስርዓት ለማስከበር ለተሰለፉት የሐገር መከላከያና የአማራ ልዩ ኃይል እና የሚሊሻ አባላት የሚውል 1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የዕለት ምግብ ድጋፍ አደረገ። መከላከያ…

በባህርዳር ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ጉዳይ ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባህርዳር ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ጉዳይ ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። በወይይቱ ተሳታፊ በዚሁ ወቅት በሰጡት አስተያየት፥ ህወሓት በህዝብ ስም ሲነግድ የቆየ ዘራፊ ቡድን ነው፤…