Fana: At a Speed of Life!

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተላከ መልዕክት ለሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር አደረሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፊዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳጋቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተላከ መልዕክት ለሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር አደረሱ። አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር  ዶክተር ሂሩት ካሰው በአዲስ አበባ በመገንባት ላይ የሚገኘውን ብሔራዊ ስታዲየም ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የኢፌዲሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር  ዶክተር ሂሩት ካሰውን  ጨምሮ ከፍተኛ የስፖርት አመራሮች በአዲስ አበባ በመገንባት ላይ የሚገኘውን ብሔራዊ ስታዲየም ጎብኝተዋል ፡፡ በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ገርጂ አካባቢ በቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን…

የመከላከያ ኃይል በምእራብ ትግራይ ግንባር እየወሰደ ባለው ህግን የማስከበር እርምጃ እስካሁን 550 የፅንፈኛው ታጥቂ ቡድን አባላት ተደምስሰዋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ኃይል በምእራብ ትግራይ ግንባር እየወሰደ ባለው ህግን የማስከበር እርምጃ እስካሁን 550 የፅንፈኛው ታጥቂ ቡድን አባላት መደምሰሳቸው ተገለፀ። በተጨማሪም በዛሬው እለት ብቻ 29 የልዩ ሃይል እና ሚኒሻ…

‘የኤርትራ ወታደር ጥቃት እያደረሰብን ነው’ በሚል በደብረፂዮን ገብረሚካኤል የተሰጠው መግለጫ ፍፁም ሃሰት ነው – ሜጀር ጄነራል መሐመድ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ‘የኤርትራ ወታደር ጥቃት እያደረሰብን ነው’ በሚል በደብረፂዮን ገብረሚካኤል የተሰጠው መግለጫ ፍፁም ሃሰት መሆኑን ሜጀር ጄነራል መሐመድ ተሰማ ገለፁ። ሜጀር ጄነራል መሐመድ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ ጁንታው በተለያዩ አጋጣሚዎች ለማደናገር ጥረት…

የህወሓት ቡድን በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ ጥቃት በመፈጸም ለድርድር የማይቀርብ ቀይ መስመር ጥሷል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጽንፈኛው ህወሓት ቡድን በሃገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት በመፈጸም ለድርድር የማይቀርብ ቀይ መስመር ጥሷል ሲሉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። የሃገር ሉዓላዊ መገለጫ…

የምክር ቤቱ የተመራጭ ሴቶች ኮከስ የተፈጥሮ እና በሰው ሠራሽ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ64 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተመራጭ ሴቶች ኮከስ የተፈጥሮ እና በሰው ሠራሽ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 64 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በዓይነት እና በጥሬ ገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን ገለጸ፡፡ ኮከሱ ዛሬ የ2012 ዓ.ም የዕቅድ…

በህወሓት ውስጥ ያለ ቡድን ለውጊያ ያሰለፈን በግዳጅ ነው – በቁጥጥር ስር የዋሉ ታጣቂዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወሓት ውስጥ ያለ ቡድን ለውጊያ ካሰለፋቸው የክልሉ ልዩ ሃይልና ሚሊሻዎች መካከል በርካቶቹ በግዳጅ ወደ ጦርነት መግባታቸውን በሀገር መከላከያ ሃይል በቁጥጥር ስር የዋሉ ታጣቂዎች ተናገሩ። የህወሓት ጁንታ በትግራይ ክልል በሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት…

ከሽራሮ እስከ ዛላንበሳ ድረስ ያሉት የሰሜን እዝ የጦር ክፍሎች በአሁኑ ሰዓት በጥሩ የዝግጁነት አቋም ላይ ይገኛሉ- ሌተናል ጀኔራል ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከሽራሮ እስከ ዛላንበሳ ድረስ ያሉትን የሰሜን እዝ የጦር ክፍሎች በአሁኑ ሰዓት በጥሩ የዝግጁነት አቋም ላይ እንደሚገኙ ሌተናል ጀኔራል ባጫ ደበሌ ገለፁ። ሌተናል ጀኔራል ባጫ ደበሌ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በዛሬው እለት መግለጫ…