Fana: At a Speed of Life!

የሀገር መከላከያ ሰራዊት የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ለመደገፍ መዘጋጀታቸውን የጋምቤላ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ በየደረጃው ባሉ የአስተዳደር እርከኖች ሲካሄድ የነበረው ውይይት ባለ ስድስት ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል፡፡ በማጠቃለያ ውይይቱ ላይ የተገኙት የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሀገር መከላከያ…

የአዲስ አበባ የህክምና ባለሙያዎች በትግራይ ክልል ህግን ለማስከበር እየተወሰደ ያለውን እርምጃ ለማገዝ ወደ ስፍራው አቀኑ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገኙ የጤና ተቋማት የተውጣጡ 48 የጤና ባለሙያዎች መንግስት በትግራይ ክልል ህግን ለማስከበር እየወሰደ ያለውን እርምጃ ለማገዝ ወደ ስፍራው አቀኑ። በሁለት አቅጣጫዎች ወደ ስፍራው ለሚያቀናው የጤና ባለሙያዎቹ ቡድንም በዛሬው…

አብዬ የተሰማራው ሰላም አስከባሪ ሻለቃ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሱዳን አብዬ የተሰማራው የ23ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አመራሮችና አባላት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄዱ። በውይይቱ ላይ የተገኙት በሱዳን አብዬ ሰሜን ቀጠና ላይዘን ኦፊሰር ብርጋዴር ጀኔራል ዋኘው አለሜ፥ በሰሜን ዕዝ የሰራዊት…

የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በኡጋንዳ ከሕወሐት ጋር በሽምግልና ውይይቶች ላይ ይሳተፋሉ በሚል የተሰራጨው መረጃ የተሳሳተ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በኡጋንዳ ከሕወሓት ጋር በሽምግልና ውይይቶች ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ በተለያዩ የዜና አውታሮች የቀረበው መረጃ የተሳሳተ እና በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ግብረ ኃይል ያልተረጋገጠ መሆኑን ጠቅሷል፡፡ የፌደራል መንግሥት…

ጁንታው በአላማጣ በእስረኛ መልክ የያዛቸውን ከ10 ሺህ በላይ ንጹሃን ወጣቶችን አግቶ ወደ ኋላ አፈግፍጓል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ጁንታ በአላማጣ በእስረኛ መልክ የያዛቸውን ከ10 ሺህ በላይ ንጹሃን ወጣቶችን አግቶ ወደ ኋላ ማፈግፈጉ ተገለጸ። የህወሓት ጁንታ በትግራይ ክልል ያሉ ወጣቶችንና ህጻናትን ዩኒፎርም አሰርቶ እያለበሰ ወደ ግጭት እንዲገቡ እያደረገ መሆኑ…

በ24 ሰዓታት 399 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ4 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 2 የላብራቶሪ ምርመራ 399 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 102 ሺህ 720 መድረሱንም ሚኒስቴሩ…