Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከተሰናባቹ የጃፓን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ዳይሱኪ ማጹናጋ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ሬድዋን የጃፓኑ አምባሳደር በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት…

5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን ሰኞ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባውን ሰኞ ያካሂዳል፡፡ ምክር ቤቱ ስብሰባውን የሚያካሂደው በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ነው ተብሏል፡፡ በስብሰባው ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር…

የሰላም ሚኒስቴር እና የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከኢፌዴሪ የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራመ፡፡ ተቋማቱ በአዋጅ የተሰጣቸውን ኃላፊነት በጥራትና በቅልጥፍና በማከናወን የተቋቋሙበትን ዓላማ ከግብ ማድረስ…

በአዲስ አበባ ከ2 ሺህ 300 በላይ ተገጣጣሚ የመማሪያ ክፍሎች ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለ2013 የትምህርት ዘመን ከ2 ሺህ 300 በላይ ተገጣጣሚ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች እንደሚገነቡ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። መንግስት ዓለም አቀፉ የጤና ድርጅትና ጤና ሚኒስቴር ባስቀመጡት ምክር ሃሳብ መሰረት ኮቪድን…

ኢትዮጵያና ካዛኪስታን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያና ካዛኪስታን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ዘርፍ አብረው ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት መደረጉን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ…

ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ከወዲሁ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የባህርዳር፣ ጅማ እና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲዎች አስታወቁ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የባህርዳር፣ ጅማ እና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የስራ ሃላፊዎች ተማሪዎቻቸው…

ዶክተር ድረስ ሳኅሉ የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዶክተር ድረስ ሳኅሉ የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሾሙ፡፡ ዶክተር ድረስ ሳኅሉ የተሾሙት በቀድሞው ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ መሐሪ ታደሰ ምትክ ነው፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት የ4ኛ ዙር ምርጫ የ8ኛ ዓመት የሥራ ዘመን…

ጀርመን ለግብርና ሚኒስቴር የሶስት ድሮን ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም እና የአደጋ መከላከል ሥራዎችን ለማዘመን የሚያስችሉ ሶስት የሰው አልባ በራሪ ቁሶችን (ድሮን) ከጀርመን መንግስት በድጋፍ አገኘ። በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን ኡር ድሮኖችን…

በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ 993 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ 993 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ባለፉት ሁለት ሳምንታት የተሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል።…

9 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በሚደርስ የሙስና ወንጀል ላይ የምርመራ ስራ እያከናወነ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተዘረፈ የህዝብ እና የመንግስት ሀብትን በማስመለስ 9 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በሚደርስ የሙስና ወንጀል ላይ የምርመራ ስራ እያከናወነ እንደሚገኝ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጄነራል እና…