የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ለ2013 የትምህርት ዘመን ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑ ተገለፀ Tibebu Kebede Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል የ2013 የትምህርት ዘመን ለማስጀመር ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ ገለፁ። አቶ አዲሱ አረጋ በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ የ2013…
ቢዝነስ ሚኒስቴሩ የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት በ10 ዓመቱ ዕቅድ ማካተቱን ገለጸ Meseret Awoke Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ለማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት በ10 ዓመቱ ዕቅድ መካተታቸውን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የዘርፉን የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ እና የ2013 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ ከሚኒስቴር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ያካሄዱትን ድርጅታዊ ኮንፈረንስ አጠናቀቁ Feven Bishaw Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የአዲስ አበባ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ለሁለት ቀናት አዲስ አበባን በብልጽግና ጎዳና ማራመድ የሚችል አመራር እንገነባለን በሚል መሪ ቃል ሲያካሂዱት የነበረው ድርጅታዊ ኮንፈረንስ ተጠናቀቀ። የአዲስ አበባ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች…
ቴክ ፌስ ቡክ መገበያያ መተግበሪያ ለኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ጀመረ Meseret Awoke Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌስ ቡክ ኩባንያ በፌስ ቡክ ገጹ አማካኝነት የሚሰራ ምርቶችን መሸጥ እና መግዛት የሚያስችል የፌስ ቡክ መገበያያ መተግበሪያ ለኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ መጀመሩን አስታውቋል፡፡ የፌስ ቡክ የግብይት መድረኩ ኢትዮጵያውያን የሚፈልጓቸውን ምርቶች በቀላሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባ ለሚገኙ አምባሳደሮችና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ተሰጠ Tibebu Kebede Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲስ አበባ ለሚገኙ አምባሳደሮችና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጠ፡፡ የተራዘመው 6ኛ ሃገራዊ ምርጫ፣ ኮቪድ19 እና ኢ ህገ መንግስታዊ የሆነው የትግራይ ክልል ምርጫን የተመለከቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮና ቫይረስን ተከትሎ ኢትዮጵያ የጤና ዘርፉን በጀት በ46 በመቶ አሳድጋለች- ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን ተከትሎ ኢትዮጵያ የጤና ዘርፉን በጀት 46 በመቶ ማሳደጓን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የቁሳቁሶች ፣ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት እና የግል ጤና መጠበቂያ…
የዜና ቪዲዮዎች የገበታ ለሀገር አተገባበር በኮይሻ አካባቢ Meseret Awoke Oct 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=5hkkAR-L0h0
ቢዝነስ ከወለድ ነጻ አገልግሎት የሚሰጠው ዘምዘም ባንክ የስራ ፍቃድ አገኘ Tibebu Kebede Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ወለድ አልባ ባንክ የስራ ፍቃድ ርክክብ በዘምዘም ባንክ እና ብሄራዊ ባንክ መካከል ተደረገ። ዘምዘም ባንክ ከ13 አመታት የአክሲዮን ምስረታ በኋላ ወደስራ የሚያስገባውን ፍቃድ ዛሬ አግኝቷል። ባንኩ በዘርፉ ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ በግለሰቦች መካከል በተፈጠረ ግጭት የ12 ዜጎች ህይወት አለፈ Abrham Fekede Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ ድኋንዝ ባጉና ቀበሌ በግለሰቦች መካከል በተፈጠረ ግጭት የ12 ንጹሃን ዜጎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ጋሹ ዱጋዝ ግጭቱ ትናንት ከሌሊቱ 8 ሰዓት አካባቢ…
የዜና ቪዲዮዎች 13ኛው የሰንደቅ አላማ ቀን እየተከበረ ነው Meseret Awoke Oct 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=RNPUboWUrm0