Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰአታት 902 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ 7 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ6 ሺህ 668 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 902 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ባለፉት 24 ሰዓታት ከቫይረሱ ጋር ተያይዞ  7 ሰዎች ህይወት ማለፉንም ሚኒስትሯ…

ከ5 ሳተላይቶች ከፍተኛ ጥራት ያለው መረጃ የሚቀበለው የምድር ሳተላይት መቀበያ ጣቢያ ግንባታ 50 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከአምስት ሳተላይቶች ጥራት (ሪዞሉሽን) ያለው መረጃ የሚቀበል የምድር ሳተላይት መቀበያ ጣቢያ ግንባታ 50 በመቶ መድረሱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለፀ። ግንባታው ሲጠናቀቅ የውጭ ምንዛሪ ከማዳን ባሻገር ለተለያዩ አገሮች የሳተላይት…

አቶ ልደቱ አያሌው ላይ ሌላ ክስ ቀረበባቸው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው ላይ ከህገ መንግስት ውጪ ህገመንግስቱን በማፍረስ የሽግግር መንግስት መመስረቻ ሰነድ በማዘጋጀት በሚል ሌላ ክስ ቀረበባቸው፡፡ ክሱን ያቀረበው የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሲሆን÷ ክሱም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ…

የመዲናዋን የትራንስፖርት ችግርን ለመፍታት 560 አውቶብሶች በኪራይ ወደ ስምሪት ሊገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የትራንስፖርት ችግርን ለመፍታት 560 አውቶብሶች በኪራይ ወደ ስምሪት እንዲገቡ መሰኑን አስታወቀ፡፡   ካቢኔው ዛሬ ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ስብሰባው በህዝብ ትራንስፖርት አቅርቦት እና ፍላጎት…

በኦሮሚያ ክልል ለሚገኙ ታማኝ ግብር ከፋይ ባለሀብቶች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ በክልሉ በታማኝነት ግብርና ታክስ ሲከፍሉ ለቆዩ ባለሀብቶች በዛሬው እለት እውቅና ሰጥቷል። አዳማ በተካሄደው በዚህ ስነስርዓት ላይ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳና ምክትላቸው ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ…

ሁሉን አቀፍ ሃገራዊ ምክክር ኢኒሼቲቭ በይፋ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሁሉን አቀፍ ሃገራዊ ምክክር ኢኒሼቲቭ በዛሬው ዕለት በይፋ ተመስርቷል፡፡ ኢኒሼቲቩ መሰረታዊ በሆኑ ሃገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዘላቂ የምክክር መድረክን የመፍጠር ትልም እንዳለ ነው የተገለጸው፡፡ በኢኒሼቲቩ ይፋዊ ምስረታ ላይ ንግግር ያደረጉት…

ትራምፕና ባይደን ሁለተኛውን ፕሬዚዳንታዊ ክርክር በቨርቹዋል እንዲያካሂዱ ቢወሰንም ፕሬዚዳንቱ እንደማይገኙ አሳውቀዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና በዲሞክራቱ እጩ ጆ ባይደን መካከል የሚካሄደው ሁለተኛው ፕሬዚዳንታዊ ክርክር በቨርቹዋል እንዲያካሂዱ ቢወሰንም ትራምፕ እንደማይሳተፉ አሳውቀዋል፡፡   ቀደም ብሎ ውሳኔውን የፕሬዚዳንታዊ…