Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ተወያዩ። ዛሬ ከሰዓት በኋላ በቪዲዮ ኮንፍረንስ በተካሄደው ውይይት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በተጨማሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ…

‘ሂዩማን ዌል ፋርማሲቲካል’ የተባለ የቻይና ኩባንያ ከ4 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር ግምት ያላቸው የኮሮናቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ‘ሂዩማን ዌል ፋርማሲቲካል’ የተባለ በኢትዮጵያ ውስጥ በኢንቨስትመንት የተሰማራ የቻይና ኩባንያ 4 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር ግምት ያላቸው የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ። ኩባንያው ድጋፉን ያደረገው ከንግድና ኢንዱስትሪ እንዲሁም…

በቀጣዩ አመት የተማሪዎች የምገባ መርሀግብር 600 ሺህ ተማሪዎችን ያካትታል- ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዩ አመት የተማሪዎች ምገባ መርሀግብር 600 ሺህ ተማሪዎችን እንደሚያካትት ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገለጹ፡፡ ኢንጂነር ታከለ ይህንን የተናገሩት በቴሌቪዥን እየተሰጠ ባለው "ትምህርት በቤቴ“ መርሀግብር በአጭር የፅሁፍ መልእክት ለተሳተፉና ጥሩ ውጤት…

የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለሥልጣን 2 የቴሌኮሙኒኬሽን ፈቃዶችን ለመስጠት የፍላጎት መግለጫ መጠየቂያ አወጣ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለሥልጣን በዛሬው እለት ሁለት የቴሌኮሙኒኬሽን ፈቃዶችን ለመስጠት የፍላጎት መግለጫ መጠየቂያ አውጥቷል። ባለሥልጣኑ የፈቃድ አሠጣጥ ሂደቱን በኮሙኒኬሽን አገልግሎት አዋጅ በተሠጠው ሥልጣን መሠረት እየመራ ሲሆን ይህም…

በሕዳሴ ግድብ ዙርያ ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ. መከላከያ የጦር ኃይል አመራሮች ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዙርያ ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ. መከላከያ የጦር ኃይል አመራሮች ገለጻ ተደርጓል። በመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ የስብሰባ አዳራሽ በተካሄደው መድረክ ላይ የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ…

ከግብርና ምርቶች ከ600 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር  በላይ የውጪ ምንዛሪ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2012  (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2012 በጀት ዓመት በ9 ወራት በግብርና ምርቶች ከ600 ሚሊየን  የአሜሪካን ዶላር በላይ የውጪ ምንዛሪ መገኘቱን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ወንድሙ ፍላቴ ÷ በበጀት…

ዜጎች የአካላዊ ርቀት ህጎችን እንዲያከብሩ የሚያሳውቀው የሮቦት ውሻ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በሲንጋፖር ከኮሮቫ ቫይረስ ጋር በተያያዘ ዜጎች ርቀታቸውን እንዲጠብቁ የሚያስገድደው የሮቦት ውሻ በተለያዩ ስፍራዎች ላይ መሰማራቱን ተሰምቷል። የሮቦት ውሻው የተጠጋጉ ሰዎችን ርቀታቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ከማስተላለፍ ባሻገር ለዚሁ አላማ…

አቶ ታደሰ ካሳ በሌላ የክስ መዝገብ 8 ዓመት ከአምስት ወር እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የባህዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ በዋለው ችሎት በአቶ ታደሰ ካሳ ላይ በሌላ የክስ መዝገብ 8 ዓመት ከአምስት ወር ጽኑ እስራትና በ20 ሺህ ብር መቅጣቱን አስታወቀ። ችሎቱ ቅጣቱን ያሳለፈው ጥረት ኮርፖሬትን በዋና ስራ አስፈፃሚነት ይመራ…

በ24 ሰዓት በተደረገ 3 ሺህ 747 የላብራቶሪ ምርመራ 9 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 3 ሺህ 747 የላብራቶሪ ምርመራ 9 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህንን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 398 መድረሱን…

በአዲስ አበባ ተሰብስበው ጫት ሲቅሙ የተገኙ 36 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው እስከ 20 ሺህ ብር ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ጥሰው በመሰባሰብ ጫት ሲቅሙ የተገኙ 36 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው 20 ሺህ ብር እና በእስራት መቀጣታቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ። የየክፍለ ከተማው…