ጠ/ሚ ዐቢይ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ተወያዩ።
ዛሬ ከሰዓት በኋላ በቪዲዮ ኮንፍረንስ በተካሄደው ውይይት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በተጨማሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ…