Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ብድርናቁጠባ ተቋም በ8 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ካፒታል ወደባንክ ሊያድግ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብድርና ቁጠባ ተቋምበ8 ቢሊዮን ብር ካፒታል አገልግሎቱን ወደ ባንክ ለማሳደግ እየተዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ። የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መኮንን የለውምወሰን ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ÷ ተቋሙን ወደ ባንክ ለማሳደግ…

አዋሽ 3 የኃይል ማመንጫ ጣቢያ በጊዜያዊነት አገልግሎቱን አቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አዋሽ 3 የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በጊዜያዊነት አገልግሎት ማቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የአዋሽ 2 እና 3 ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ሥራ አስኪያጅ አቶ ዲሳሳ ገልሜሳ በጣቢያው ላይ የጎርፍ…

አስተዳደሩ አዲሱን አመት አዲስ አበባን ”በአዲስ የተስፋ ብርሃን” በሚል መሪ ቃል ለመቀበል መዘጋጀቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲሱን አመት ''አዲስ አባን በአዲስ የተስፋ ብርሀን'' በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መርሀ-ግብሮች ለመቀበል መዘጋጀቱን ገልጿል። በመርሀ ግብሩ አምስቱ የጳጉሜ ቀናት ስያሜ ተሠጥቷቸው የተለያዩ በጎ ስራዎች ይከናወንባቸዋል…

የመስከረም ወር የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስከረም ወር የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከአውሮፕላን ነዳጅ በስተቀር ባለበት እንደሚቀጥል የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል። በዓለም ገበያ ላይ የሚኖረውን የነዳጅ ዋጋ መነሻ በማድረግ እንደአስፈላጊነቱ ማስተካከያ ሊደርግ እንደሚችል  …