በአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ ምክትል ፕሬዚዳንት የተመራው ከፍተኛ የህብረቱ ልዑክ ሶማሌ ክልል ገባ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆሴፕ ቦረል ፎንትለስ የተመራው ከፍተኛ የህብረቱ ልዑክ ሶማሌ ክልል ገብቷል።
ልዑኩ ጅግጅጋ ከተማ ሲደርስ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድና በሌሎች…