Fana: At a Speed of Life!

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው መረጃ መሰረት÷ ከዛሬ ታኅሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ…

በላሊበላ ከተማ የገና በዓል በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በላሊበላ ከተማ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) ከዋዜማው ጀምሮ ሃይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ በድምቀት ተከበረ። ዛሬ በተጠናቀቀው በዓል ላይ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች የታደሙ ሲሆን፤ ሂደቱም የተሳካና ላሊበላ ከተማን ያደመቀ…

የካፒታል ገበያ ለግሉ ዘርፍ መጠናከርና ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ ጉልህ አበርክቶ እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የካፒታል ገበያ ለግሉ ዘርፍ መጠናከርና ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ ጉልህ አበርክቶ እንዳለው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሀና ተኸልቁ ገለጹ። ዋና ዳይሬክተሯ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ…

ጤና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ በመቄዶኒያ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በመቄዶኒያ የበጎ አድራጎት ማህበር ለተጠለሉ ወገኖች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የተቋሙ የሥራ ሃላፊዎችና ሰራተኞች በዓሉን በማስመልከት…

በርዕደ መሬት የ95 ሰዎች ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ቻይና ቲቤት ግዛት 7 ነጥብ 1 ሬክታር ስኬል የተመዘገበ ርዕደ መሬት የ95 ሰዎችን ሕይዎት ሲቀጥፍ ከ130 በሚልቁት ላይ ጉዳት አደረሰ፡፡ ርዕደ መሬቱ ከ10 ኪሎ ሜትር በላይ ጥልቀት እንዳለው እና ሺጋትሲ በተባለችው የቲቤት…

ከኢትዮጵያ ጋር ገናን የሚያከብሩ ሀገራት እነማን ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት (የገና በዓል) በክርስቲያኖች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩት በዓላት በቀዳሚነት ይጠቀሳል፡፡ በፈረንጆቹ የዘመን አቆጣጠር የሚጠቀሙ ሀገራት ገናን ከሁለት ሳምንታት ቀደም ብለው ታሕሣሥ 25 ቀን 2025 ላይ ያከበሩ ሲሆን÷…

አሥተዳደሩ በተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በጉለሌ ክፍለ ከተማ በሚገኘው ተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ለሚገኙ አቅመ ደካሞችና ለማኅበራዊ ችግሮች ተጋላጭ ወገኖች ማዕድ አጋራ፡፡ የማዕድ ማጋራት መርሐ-ግብሩ የተከናወነው የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ መሆኑን…

ኢትዮጵያን ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን በአፍሪካ ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ ነባር መዳራሻዎች ዓለም አቀፍ ደረጃን እንዲያሟሉ እየተደረገ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ በላሊበላ ከተማ የገና በዓል አከባበር ላይ ባደረጉት ንግግር÷ የነበሩ…

የበዓል ወቅት አመጋገብ ጥንቃቄ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የበዓላት ወቅት አመጋገብ ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደረገበት ለጤና ችግር ሊዳርግ እንደሚችል የጤና ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ በመሆኑም የበዓላት ወቅት አመጋገብን ጥንቃቄ የተሞላበት ማድረግ እንደሚገባ ይመክራሉ፡፡ ምክንያቱም ቅባት የበዛበት ምግብ…

የገና በዓል በላሊበላ በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ቤዛ ኩሉን ጨምሮ በተለያዩ ሐይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ ነው። የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ሊቃ-ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ፣ ብጹዓን ሊቀ-ጳጳሳት፣ የክብር እንግዶች፣ የሀገር ውስጥና…