Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ ክልሎች የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች እና ርዕሳነ መስተዳድሮች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት  በዓልን(ገና) በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል  ባስተላለፈው መልዕክት በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ይህ በዓል…

ሐይማኖታዊ ሥርዓቶች በቅዱስ ላሊበላ ቤተ-መቅደሶች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካሳለፍነው ቅዳሜ ጀምሮ እስከ ታሕሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የሚቆዩ ከገና በዓል ጋር የተያያዙ ሐይማኖታዊ ሥርዓቶች በሦስት ቤተ-ክርስቲያኖች በልዩ ሁኔታ እየተከናወኑ ነው፡፡ በቤተ-መድኃኔዓለም፣ በቤተ-አማኑኤል እና በቤተ-ማርያም…

የአዲስ አበባ ከተማ እና ድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር የገናበዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የገና በዓል ሲከበር የኢየሱስ ክርስቶስን ምሳሌነት በመከተል የሰላም…

የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ጉባኤ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ጉባኤ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡ ‘ከቃል እስከ ባህል’ በሚል መሪ ሀሳብ ፓርቲው አጠቃላይ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ጉባኤ በሁሉም ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣ በሁለቱ የከተማ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት…

ፕሬዚዳንት ታዬ በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ኅልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ኅልፈተ ሕይዎት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት÷ “የተከበሩ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ በማረፋቸው ብርቱ ሐዘን ተሰምቶናል”…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ…

የተረጋገጠው ሰላም ለተሰሩት የልማት አውታሮች ጉልህ ሚና አለው – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የተረጋገጠው አስተማማኝ ሰላምና መረጋጋት ለተሰሩት የልማት አውታሮች ጉልህ ሚና እንዳለው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ገለፁ። ብልፅግና ፓርቲ "ከቃል እስከ ባህል" በሚል መሪ ቃል ባለፉት አምስት አመታት በሁሉም…

የከተማ አስተዳደሩ ከባለሃብቶች ጋር በመተባበር የገነባቸው ቤቶች ለነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከከተማው ባለሃብቶች ጋር በመተባበር የገነባቸውን ቤቶችና የመስሪያ ቦታዎች ለነዋሪዎች አስተላለፈ፡፡ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷ በለሚ ኩራ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ እና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች…

አቶ አደም ፋራህ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የገና በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አቶ አደም በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

አየር ኃይሉን ቀዳሚ ተቋም ለማድረግ የተያዘው ራዕይ በትክክለኛው መስመር እየተጓዘ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል በ2022 ከአፍሪካ ቀዳሚ ተመራጭ የአቪዬሽን ተቋም ለማድረግ የተያዘው ራዕይ በትክክለኛው መስመር እየተጓዘ መሆኑን የአየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ አየር ኃይሉ…