የተለያዩ ክልሎች የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች እና ርዕሳነ መስተዳድሮች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን(ገና) በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባስተላለፈው መልዕክት በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ይህ በዓል…