በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የፋብሪካዎችን የማምረት አቅም ወደ 65 በመቶ ማሳደግ ተችሏል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የፋብሪካዎችን የማምረት አቅም ወደ 65 በመቶ ማሳደግ ተችሏል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው…