የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ 201 ሺህ ሄክታር መሬት ተለይቷል Melaku Gedif May 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በመጪው ክረምት ለሚከናወነው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 201 ሺህ ሄክታር መሬት መለየቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ እስመለዓለም ምህረት ለፋና ዲጂታል…
የሀገር ውስጥ ዜና ከተማ አስተዳደሩ የነዋሪዎች ዋነኛ ጥያቄ የሆነውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት እየሠራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ Adimasu Aragawu May 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጎነት ቁጥር 3 ተብሎ በተሰየመው የመኖሪያ መንደር የተገነባውን ባለ አምስት ወለል ዘመናዊ የመኖሪያ ሕንጻ መርቀው ለአቅመ ደካሞች አስተላልፈዋል። ቤቶቹ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ገብስ ሰፈር…
ስፓርት ኢትዮጵያ ቡና አዳማ ከተማን አሸነፈ Adimasu Aragawu May 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 30ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና አዳማ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ራምኬል ጀምስ እና አማኑኤል አድማሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግሥት ለቱሪዝም ዘርፍ በሰጠው ትኩረት በአጭር ዓመታት ውስጥ በርካታ ለውጦች መመዝገባቸው ተጠቆመ Adimasu Aragawu May 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ለቱሪዝም ዘርፍ በሰጠው ትኩረት በአጭር ዓመታት ውስጥ በርካታ ለውጦች መመዝገባቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ። በቢሮው የቱሪዝም መዳረሻ ልማትና የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ዳይሬክተር ሳምሶን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል ልማት፣ ሰላምና መረጋጋት ዘላቂና አስተማማኝ በሆነ መልኩ እየተገነባ ነው Adimasu Aragawu May 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የክልሉ ልማት፣ ሰላምና መረጋጋት ዘላቂና አስተማማኝ በሆነ መልኩ እየተገነባ መሆኑን የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ በአማራ ክልል በልማት እንቅስቃሴው፣ በአሁናዊ የሰላም ሁኔታና ቀጣይ ትኩረት በሚደረግባቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የባህር በር ጥያቄ መልስ እንዲያገኝ ሕዝቡ ተገቢውን ድጋፍና ርብርብ ማድረግ አለበት – ምሁራን Hailemaryam Tegegn May 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የታየውን ህዝባዊ ቁርጠኝነት በባህር በር ተጠቃሚነት ጥያቄ ላይ መድገም እንደሚገባ ምሁራን ተናግረዋል። ምሁራኑ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ የባህር በር ተጠቃሚነት ጊዜው የሚጠይቀው…
የሀገር ውስጥ ዜና ተልዕኮውንና ግዳጁን በሚገባ የሚፈጽም ሠራዊት የመገንባቱ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ደቡብ ዕዝ Adimasu Aragawu May 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ዕዝ ባለፋት ወራት በሶደሬ ጊዜያዊ ማሰልጠኛ ያሰለጠናቸውን መሰረታዊ ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የደቡብ ዕዝ ም/አዛዥ ሜጀር ጄነራል አድማሱ አለምነህን ጨምሮ ሌሎች የዕዙ ከፍተኛ መኮንኖችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…
ስፓርት አርሰናል ከኒውካስል ዩናይትድ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል Hailemaryam Tegegn May 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ37ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ አርሰናል ኒውካስል ዩናይትድን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ተጠባቂ ነው። ምሽት 12:30 በሚደረገው የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፏቸውን ለማረጋገጥ ጠንካራ ፉክክር…
የሀገር ውስጥ ዜና ምግብን ከባዕድ ነገር ጋር የመቀላቀል ወንጀልን ለመከላከል ጠንካራ ቁጥጥር እየተደረገ ነው Hailemaryam Tegegn May 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተበራከተ ያለውን ምግብን ከባዕድ ነገር ጋር በመቀላቀል የሚፈጸም ወንጀልን ለመከላከል የተጠናከረ ቁጥጥር እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ የተዘጋጁና ሆን ተብሎ ከባዕድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ ዛሬም ለህዝብ ክፍት ሆኖ ይውላል Adimasu Aragawu May 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ ዛሬ ማጠቃለያውን ያገኛል። የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 በትናንትናው ዕለት ለሕዝብ…