ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 533 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ16 ሰዎች ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ18 ሺህ 724 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 1 ሺህ 533 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡
ከዚህ ባለፈም ባለፉት 24 ሰአታት የ16…
የበረሀ አንበጣ ወረርሽኝ በአማራ፣ ትግራይ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ ቦታ ላይ መከሰቱን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የበረሀ አንበጣ ወረርሽኝ በአማራ፣ ትግራይ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ ቦታ ላይ መከሰቱን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ።
ሚኒስትር ዲኤታው ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የበረሀ አንበጣው በመኸር ከተሸፈነው…
በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ዜጎችን መብትና ክብር በማስጠበቅ በኩል የዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ውጤት ማሳየት ጀምሯል – የኢትዮጵያ አምባሳደሮች
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ዜጎችን መብትና ክብር በማስጠበቅ በኩል የዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲው ጥሩ ጅምር እየታየበት መሆኑን በሳዑዲ ዓረቢያ እና በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ተናገሩ ።
ችግር ውስጥ የወደቁ ኢትዮጵያውያን እና…
አየር መንገዱ ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፕላን ክንፍ ላይ የምህንድስና ማሻሻያ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ባለሙያዎች ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፕላን ክንፍ ላይ የምህንድስና ማሻሻያ አደረጉ።
ማሻሻያው የተደረገው አየር መንገዱ በሚያበራቸው የቦይንግ 767 አውሮፕላኖች ላይ መሆኑ ተጠቁሟል።…
የአዶኒስ የቀብር ስነስርዓት ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደራሲ አድነው ወንድይራድ ወይንም አዶኒስ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል፡፡
አዶኒስ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በዕሁድ መዝናኛ ፕሮግራም የተላለፉት የገመና እና መለከት ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማዎች ደራሲ…
ግምታዊ ዋጋቸው ከ28 ሚሊየን ብር በላይ የሆኑ የኮንትሮባንድ ዕቃዎችና የንግድ ማጭበርበሮች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋጋቸው 28 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ልዩ ልዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች እና የንግድ ማጭበርበሮች ባለፉት ስድስት ቀናት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ከዚህ ውስጥ 4 ሚሊየን ብር የሚገመተው የኮንትሮባንድ…
እነ አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ በ8 ተጠርጣሪዎች ላይ ለነሃሴ 22 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) እነ አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ ስምንት ተጠርጣሪዎች ቀሪ የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክር ለመስማት የተቀጠረ ቢሆንም ከ4ኛ እስከ 9ኛ ያሉ ተጠርጣሪዎች የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ውጤት ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዪት ስላልመጣ ለነሃሴ 22…
የአማራ ክልል የካቢኔ አባላት ለገበታ ለሐገር ፕሮጀክት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ወሰኑ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የካቢኔ አባላት ለገበታ ለሐገር ፕሮጀክት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ወሰኑ፡፡
የካቢኔ አባላቱን ውሳኔ ይፋ ያደረጉት የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ናቸው፡፡
በገበታ…
በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን 200 ሺህ በላይ ሆነ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል በአህጉሪቱ የኮሮና ቫይረስ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሚሊየን 202 ሺህ 918 መድረሱን ይፋ አደረገ፡፡
ማዕከሉ ዛሬ ይፋ ባደረገው ሪፖርት 28 ሺህ 276 ሰዎች ህይወታቸውን ማጣታቸውን ገልጿል፡፡…