Fana: At a Speed of Life!

ደም ሳይቃቡ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን መገንባት ያስፈልጋል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት በሚሊኒየም አዳራሽ የአማራ እና የኦሮሞ ባለሃብቶች ኮሚቴ ባዘጋጁት የሰላም ኮንፈረስ ላይ ንግግር አድርገዋል። በዚህ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደዚህ አይነት መድረኮች እንዲዘጋጁ ድጋፍ ላደረጉ…

ቦሪስ ጆንሰን ሃገራቸውን ከአውሮፓ ህብረት በጥር ወር መጨረሻ ለማስወጣት ያቀረቡት እቅድ በፓርላማ አባላቱ ጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታንያ ፓርላማ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ሃገራቸውን በመጭው ወር መጨረሻ ከህብረቱ ለማስወጣት ያቀረቡትን እቅድ ደገፉ። አባላቱ በረቂቁ ላይ በሰጡት ድምጽ እቅዱን 358 ለ234 በሆነ ድምጽ አዕድቀውታል። በአባላቱ ድጋፍ…

የሰላም ኮንፈረንስ በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሁላችንም የምትመች ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የሰላም ኮንፈረንስ በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሄደ። ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንሱ የተዘጋጀው በአማራ እና ኦሮሞ ባለሃብቶች ኮሚቴ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

አቶ ተመስገን ጥሩነህ ከፈረንሳይና ፊንላንድ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ፍሬድሪክ ቦንቴምስ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የላልይበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የጥገና ሂደት፣ የቱሪዝም እና የኢንቨስትመንት ጉዳዮች ላይ ትኩረት…

አርቴታ አርሰናልን በአሰልጣኝነት ተረከበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙ እግር ኳስ ክለብ አርሰናል ሚካኤል አርቴታን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን አስታወቀ። ክለቡ የቀድሞ አማካዩን በዋና አሰልጣኝነት ለመቅጠር ለማንቼስተር ሲቲ በሚሰጠው የካሳ ክፍያ ዙሪያ ስምምነት ላይ መድረሱም ነው የተነገረው።…