የጀርመን መንግስት ለከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የኮቪድ 19 መከላከል የሚውሉ ድጋፎችን አደረገ
አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የጀርመን መንግስት ለከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የኮቪድ 19 መከላከል የሚውሉ ድጋፎችን አድርጓል።
ድጋፉን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሂሩት ወ/ማርያም ከጀርመን አምባሳደር ብሪታ ቫግነር ላይ ዛሬ ተረክበዋል።…