Fana: At a Speed of Life!

የጀርመን መንግስት ለከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የኮቪድ 19 መከላከል የሚውሉ ድጋፎችን አደረገ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የጀርመን መንግስት ለከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የኮቪድ 19 መከላከል የሚውሉ ድጋፎችን አድርጓል። ድጋፉን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሂሩት ወ/ማርያም ከጀርመን አምባሳደር ብሪታ ቫግነር  ላይ ዛሬ ተረክበዋል።…

በኢትዮጵያ በማዕድን ቁፋሮ የተሰማራው ከፊ ሚኒራል ኩባንያ በ3 ነጥብ 77 ሚሊየን ፓውንድ  የማስፋፋት ስራ ሊሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በኢትዮጵያ በማዕድን ቁፋሮ የተሰማራው ከፊ ሚኒራል ኩባንያ በ3 ነጥብ 77 ሚሊዮን ፓውንድ  የማስፋፋት  ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ። በኢትዮዽያ በማዕድን ማውጣት ላይ የተሰማራው ከፊ ሚኒራል የ569 ሚሊየን አዳዲስ አክሲዮኖችን ለነባርና አዲስ ባለ…

የመረጃ ጠላፊዎች የቪዲዮ ኮንፍረንስ ፕላትፎርም ‘ዙም’ በማስመሰል ሚስጥራዊ መረጃዎችን ለመመዝበር እየተጠቀሙበት ነዉ – ጥናት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመረጃ መንታፊዎች የቪዲዮ ኮንፈረንስ ፕላትፎርም የሆነዉን ዙም /Zoom/ በማስመሰል የማይክሮሶፍት ተጠቃሚዎችን ሚስጥራዊ መረጃ ለመመንተፍ እየተጠቀሙበት መሆኑን ጥናት ይፋ አድርጓል። አብኖርማል ሴኪዩሪቲ ይፋ ያደረገዉ መረጃ እንደጠቆመዉ የዙም…

በአፍሪካ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት ከኤች አይ ቪ ጋር ተዛማጅ በሆኑ ምክንያቶች ከ500 ሺህ በላይ ሰዎች ሊሞቱ ይችላሉ – የዓለም የጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት ከኤች አይ ቪ/ኤድስ በሽታ ጋር ተዛማጅ በሆኑ ምክንያቶች ከግማሽ ሚሊየን በላይ ሰዎች ሊሞቱ እንደሚችሉ የዓለም የጤና ድርጅት አስጠነቀቀ። የዓለም ጤና ድርጅት ከተመድ ኤድስ ክንፍ ጋር ያደረገው የዳሰሳ ጥናት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ከደቡብ ክልል የዞን አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከደቡብ ብሔሮች፣ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል የዞን አመራሮች ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ውይይቱን አስመልክተው በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክትም “የደቡብ ብሔሮች፣…

በ24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 2 ሺህ 424 የላብራቶሪ ምርመራ 11 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 2424 የላብራቶሪ ምርመራ አስራ አንድ (11) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ፥ የሁሉም እድሜያቸው ከ19 እስከ 47 ዓመት…

በመዲናዋ መንግስት ያስቀመጠውን የክፍያ መመሪያ ለተላለፉ 21 የግል ትምህርት ቤቶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት ያስቀመጠውን የክፍያ መመሪያ ለተላለፉ 21 የግል ትምህርት ቤቶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራት ሙያ ብቃትና ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ስራ…