በመንግስት የተላለፉ ውሳኔዎችን በማያከብሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል- ኢ/ር ታከለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አትክልት ተራ ወደ ጃንሜዳ እንዲዛወር በወሰነው መሰረት ጃንሜዳን የማዘጋጀት ስራው መጠናቀቁን ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገለፁ።
ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ነጋዴዎችና በችርቻሮ ንግድ ላይ የተሰማሩ ዜጎችም መንግስት…