Fana: At a Speed of Life!

የዩኒቨርሲቲ አመራሮች በአካባቢያዊነት የሚመደቡበትን ሥርዓት ለማቆም እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚህ ወቅት÷ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን አንስተዋል፡፡…

በካሊፎርኒያ አውሮፕላን ተከስክሶ የሁለት ሰዎች ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በካሊፎርኒያ ፉለርተን ከተማ አነስተኛ አውሮፕላን ተከስክሶ የሁለት ሰዎች ሕይዎት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ አደጋውን ተከትሎ የፉለርተን ከተማ ፖሊስ በሰጠው ማብራሪያ÷ ከሞቱት በተጨማሪ በ18 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን አስታውቋል፡፡ የአደጋው…

በመዲናዋ የመንግስት ይዞታ በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ግል እንዳይዛወር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስት ቤቶችና መሬት በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ግል ይዞታ እንዳይዛወር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ፍትሕ ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ተስፋየ ደጀኔ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመዲናዋ የሚስተዋሉ ብልሹ…

ኢትዮጵያና ሶማሊያ በቀጣናው መረጋጋትን ለማስፈን በጋራ ለመስራት ቁርጠኝነታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) የተመራ ልዑካን ቡድን በሶማሊያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አድርጓል። ቡድኑ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼኽ መሐመድ ጋር  ውጤታማ ውይይት ያደረገ ሲሆን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለፕሬዚዳንቱ…

ፓኪስታን የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ አደነቀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር(ዶ/ር) ከፓኪስታን የፕላን፣ ልማት እና ልዩ ተነሳሽነት ሚኒስትር አህሳን ኢቅባል ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደሩ በኢትዮጵያ ስለተመዘገበው የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ የውጭ ግንኙነትና የማህበራዊ ዘርፎች ዋና…

በቱኒዚያ በጀልባ መገልበጥ አደጋ የ27 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቱኒዚያ ምሥራቃዊ የባሕር ጠረፍ በደረሰ የጀልባ መገልበጥ አደጋ ቢያንስ የ27 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ። የመገልበጥ አደጋው  በሁለት ጀልባዎች ላይ የደረሰ ሲሆን÷ ሴቶች እና ህጻናትን ጨምሮ 27…

አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የጎዴ -ቀላፎ የአስፓልት መንገድ ግንባታ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ከተለያዩ የክልሉ አመራሮች ጋር በመሆን የጎዴ -ቀላፎ የአስፓልት መንገድ የግንባታ ሂደትን ጎብኝተዋል። የጎዴ -ቀላፎ የአስፓልት መንገድ ግንባታ 95 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ሲሆን ÷…

ሚድሮክ በ26 ቢሊየን ብር ወጪ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የወርቅ ፋብሪካ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚድሮክ ኢንቨትመንት ግሩፕ በ26 ቢሊየን ብር ወጪ በቤንሻንጉል ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ የወርቅ ማዕድን ፋብሪካ ሊገነባ መሆኑን አስታወቀ። ሚድሮክ ፋብሪካውን ለመገንባት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በግልገል…

ዕድገትና ብልፅግና ለማሳካት የህብረተሰቡ ተሳትፎ ሊጠናከር ይገባል – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልልን ሁለንተናዊ ዕድገትና ብልፅግና ለማረጋገጥ የተቀመጡ ግቦች እንዲሳኩ የህብረተሰቡ ተሳትፎ ሊጠናከር ይገባል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ። በሰላም ሚኒስቴርና በክልሉ መንግስት የጋራ ትብብር ለሁለት…

ብሪክስ 9 ሀገራትን በአጋርነት ተቀበለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንጆቹ አዲሱ ዓመት መጀመሪያ ብሪክስ ዘጠኝ አዳዲስ አገሮችን በአጋርነት ተቀብሏል። እ.ኤ.አ. በጥቅምት 2024 በካዛን ሩሲያ በተካሄደው 16ኛው የብሪክስ ጉባኤ 13 ሀገራት የብሪክስ አጋር እንዲሆኑ ግብዣ ቀርቦላቸው ነበር፡፡ ከነዚህም…