Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከአዘርባጃን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከአዘርባጃን ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊዬቭ ጋር መክረዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 29) ላይ ለመሳተፍ አዘርባጃን ባኩ ይገኛሉ፡፡ ከዚህም…

ለአል ሸባብ የሽብር ቡድን መረጃ በማቀበል ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ድሬዳዋ ምድብ 4ኛ ጅግጅጋ ተዘዋዋሪ ወንጀል ችሎት ለአል ሸባብ የሽብር ቡድን መረጃ በማቀበል ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ አምስት ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወሰነ። ተከሳሾቹ ሻለቃ ሀለኔ ኑርዬ ኡመር፣…

የኢኮኖሚ ማሻሻያው ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ላይ ጫና እንዳያሳድር የበጀት ድጎማ ሥርዓት ተግባራዊ እየተደረገ ነው – ኢዮብ ተካልኝ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲው ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ላይ ጫና እንዳያሳድር የበጀት ድጎማ ሥርዓት ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ኢዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) ፥ እንደ ሀገር የተሟላ…

ሶማሊላንድ ከምርጫው ማግስት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ስታካሂድ የዋለችው ሶማሊላንድ ከምርጫው ማግስት ወደ መደበኛ እንቅስቃሴዋ ተመልሳለች። ትናንት ፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ሲካሄድ አብዛኛው የንግድ ተቋማት ተዘግተውና ፍቃድ ከተሰጣቸው ውስን ተሽከርካሪዎች ውጪ እንቅስቃሴዎች…

ኢትዮጵያና ሩሲያ በካርበን ሽያጭና የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በካርበን ሽያጭ እንዲሁም የአየር ንብረት ለውጥን መከላከል በሚቻልባቸው ዘርፎች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ከዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ጎን ለጎን በተካሄደው የሁለቱ ሀገራት…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ዴሞክራሲያዊ ልምምድ እንዲዳብር የሚያደርግ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል እውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ልምምድ እንዲዳብር፣ ፖለቲካዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ በመሆኑ ፋይዳው የላቀ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ተናገሩ፡፡ "ሀገራዊ መግባባት…

ኢትዮጵያ በኮንፈረንስ ዲፕሎማሲ ውጤታማ ሥራ አከናውናለች- ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ሩብ ዓመት ኢትዮጵያ በኮንፈረንስ ዲፕሎማሲ ውጤታማ ሥራ ማከናወኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በሰጡት መግለጫ÷ባለፈው ሩብ ዓመት ከ30 በላይ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንሶች በአዲስ አበባ…

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ሕዝባዊ ሰልፎች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ሰላምን ለማፅናት ያለመ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሂደዋል። ሕዝባዊ ስልፉ በምዕራብ ሸዋ፣ ምስራቅ ሸዋ፣ ቄለም ወለጋ እና የአርሲ ዞኖች እየተደረገ ሲሆን፤ በሕዝባዊ ሰልፉ ላይ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ የሀይማኖት…

በከተማ ልማት ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ ማስመዝገብ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የከተማ ልማት ዘርፍን በውጤታማነት በመምራት ተጨባጭ ለውጥ ለማስመዝገብ የሚያስችሉ ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። የከተማ ልማት ክላስተር ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ…