ጤና ለጤና ተቋማት የ19 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሕክምና ግብዓት ድጋፍ ተደረገ Melaku Gedif Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በምዕራብ ጎጃም ዞን ለሚገኙ ጤና ተቋማት ከ19 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ግብዓት ድጋፍ አድርጓል፡፡ በማህበሩ የምዕራብ ጎጃም ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ ሸጋው ከፋለ÷የሕክምና ግብዓቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሆርቲካልቸር ወጪ ንግድ ከ216 ሚሊየን በላይ ዶላር ገቢ ተገኘ yeshambel Mihert Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት ወራት ከሆርቲካልቸር ዘርፍ ወጪ ንግድ 216 ሚሊየን 655 ሺ 430 የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ባለፉት 5 ወራት 45 ሺህ 878 ቶን አበባ በመላክ 186 ሚሊየን 361…
የሀገር ውስጥ ዜና የበዓል ፍጆታ ምርቶችን ለገበያ ለማቅረብ በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ Mikias Ayele Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ በሚከበሩት የገና እና ጥምቀት በዓላት ፍጆታ የሚውሉ ምርቶችን ለህብረተሠቡ ለማቅረብ በቂ ዝግጅት መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የሀገር ውስጥ ንግድና ሸማቾች ጥበቃ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ሊቁ…
ቢዝነስ 50 በመቶ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በቻይና ባለሀብቶች መልማቱ ተመላከተ Mikias Ayele Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት አመታት በኢትዮጵያ ከተጀመሩ አዳዲስ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 50 በመቶ የሚሆኑት በቻይና ባለሀብቶች የለሙ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገለፀ፡፡ ኮሚሽኑ ከቻይና ንግድ ምክር ቤት እና ከቻይና ኢምባሲ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቲካድ ለአፍሪካ ጃፓን ግንኙነት ወሳኝ በመሆኑ ኢትዮጵያ ድጋፏን ትቀጥላለች – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) Mikias Ayele Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቶኪዮ ዓለም አቀፍ የአፍሪካ ኮንፈረንስ (ቲካድ) ለአፍሪካ ጃፓን ግንኙነት ወሳኝ መድረክ በመሆኑ ኢትዮጵያ ድጋፏን ትቀጥላለች ሲሉ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)…
የሀገር ውስጥ ዜና ለበዓል ገበያ የሚቀርቡ ምርቶች ላይ የጥራት ቁጥጥር እየተደረገ ነው ተባለ amele Demisew Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለገና በዓል ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን ጥራትና ደህንነት ለማረጋገጥ ጥብቅ ክትትልና ቁጥጥር እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የገናን በዓል ጨምሮ በበዓላት ወቅት የፍጆታ ሸቀጦችና ምርቶች በከፍተኛ መጠን ለገበያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለኢትዮጵያ የሃይል አቅርቦት ጥያቄ ላቀረቡ ሀገራት ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው Melaku Gedif Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ሃይል ተጠቃሚ ለመሆን ጥያቄ ላቀረቡ ሀገራት ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታውቋል፡፡ የተቋሙ ዋና ስራ አስፈጻሚ አሸብር ባልቻ (ኢ/ር)÷በሃይል ልማትና ተደራሽነት እንዲሁም ቀጣናዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዚዳነት ጂሚ ካርተር ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ Meseret Awoke Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተር ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ 39ኛው የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ካርተር ታላቅ የሀገር መሪና ለብዙዎች…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኤሎን መስክ የቴስላ ሳይበር መኪና ፍንዳታ የሽብር ተግባር ሊሆን እንደሚችል ገለጸ Meseret Awoke Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በላስ ቬጋስ ትራምፕ ሆቴል መግቢያ በር በቴስላ ሳይበር መኪና ላይ የተከሰተው ፍንዳታ የሽብር ተግባር ሊሆን እንደሚችል የዓለም ቁጥር አንድ ቱጃሩ ታዋቂው ባለሃብት ኤሎን መስክ ገለጸ፡፡ ትናንት በፈረንጆቹ አዲስ አመት የመጀመሪያ ቀን የተመራጩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዲጂታል ሙስና አሳሳቢ መሆኑ ተመላከተ Feven Bishaw Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲጂታል አሰራርን በመጠቀም የሚፈጸመው የሙስና ድርጊት አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን የፌዴራል የሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። በኮሚሽኑ የዲጂታል ሙስና መረጃ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን በላይነህ ለፋና…