Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያውያን የዋይት ሀውስ ብሄራዊ የፀጥታ ምክር ቤት የህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ያወጣውን መግለጫ እየተቃወሙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን የዋይት ሀውስ ብሄራዊ የፀጥታ ምክር ቤት የህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ያወጣውን መግለጫ በመቃወም ላይ ይገኛሉ። የዋይት ሀውስ ብሄራዊ የፀጥታ ምክር ቤት በትናንትናው እለት በትዊተር ገጹ፥ “257 ሚሊየን…

በህዳሴ ግድብ ላይ ድርድሩ ትናንትናም ቀጥሎ ውሏል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዳሴ ግድብ ላይ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ እያካሄዱት ያለው ድርድር ትናንትናም ቀጥሎ ውሏል። የኢፌዴሪ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ በቪዲዮ በቀጠለው ውይይት ሀገራቱ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። በሀዋሳ ሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ባለው አስቸኳይ ጉባዔ ላይም የምክር ቤቱ አባላት በአራት አጀንዳዎች ላይ በመወያየት…

ከስጋና ወተት ምርት 68 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2012 በጀት ዓመት 11 ወራት ውስጥ ወደ ውጪ ከተላከ የስጋና ወተት ምርት 68 ነጥብ 13 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒቴር አስታወቀ።   ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የስጋና ወተት ኢንስቲትዩት የ2012…

በጀርመን በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በጀርመን በመቶዎች የሚቆጠሩ የቄራ ሰራተኞች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተከትሎ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ ተደረገ። በሰሜን ምዕራብ ጀርመን  ጉተርሰሎህ  በተባለ የስጋ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ  ውስጥ የሚሰሩ ከ650 በላይ…

“የህዳሴ ግድቡ በወቅቱ በነበሩ የቦርድ ሰብሳቢ አድራጊ ፈጣሪነት ለከፍተኛ ኪሳራ ተዳርጓል”- አምባሳደር ዓለማየሁ ተገኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ) የህዳሴ ግድብ ግንባታ በወቅቱ ቦርድ ሰብሳቢ በነበሩት ዶክተር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል አድራጊ ፈጣሪነት በፍጥነት ተዳክሞ ለከፍተኛ ኪሳራ ተዳርጓል ሲሉ የቀድሞው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትርና በሩሲያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን…

በአዲስ አበባ የሸማ ጥበብ ማዕከል ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 11 ፣2012 (ኤፍ፣ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በሽሮ ሜዳ የሸማ ጥበብ ማዕከል ግንባታ መጀመሩን ገለጹ። ምክትል ከንቲባው በፌስ ቡክ ገጻቸውላ እንዳሰፈሩት÷”የአገራችን ጠቢባን እጅ ስራ ግሩም ድንቅ ሆኖ ፈትል ሸምኖ ሲያሞቀን…