Fana: At a Speed of Life!

ዳግም በተጀመረው የስፔን ላ ሊጋ ሲቪያ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የስፔን ላ ሊጋ ትናንት ምሽት በተደረገ አንድ ጨዋታ ዳግም ወደ ውድድር ተመልሷል። ላ ሊጋው ትናንት ምሽት ሲጀመር ሲቪያ እና ሪያል ቤቲስን አገናኝቷል። ከሶስት ወራት በኋላ ዳግም የተጀመረውን ላ ሊጋ ሲቪያ 2 ለ 0 ሲያሸንፍ፥ ኦካምፖስ እና…

የብሪታንያ ኢኮኖሚ በሚያዚያ ወር በ20 ነጥብ 4 በመቶ አሽቆልቁሏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታንያ ኢኮኖሚ በሚያዚያ ወር በ20 ነጥብ 4 በመቶ ማሽቆልቆሉን የሃገሪቱ ስታቲስቲክስ ቢሮ አስታወቀ። የኮሮና ቫይረስን ተከትሎ በሃገሪቱ በእንቅስቃሴ ላይ የተጣለው ክልከላ ለማሽቆልቆሉ ምክንያት መሆኑም ተገልጿል። ያጋጠመው ኢኮኖሚያዊ…

በሽር አል አሳድ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢማድ ካሚስን ከስልጣን አባረሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶሪያው ፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ የሃገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ኢማድ ካሚስን ከስልጣን አባረሩ። ከፈረንጆቹ 2016 ጀምሮ የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ካሚስ የመባረራቸው ምክንያት ግን አልተገለጸም። በሃገሪቱ እየከፋ የመጣውን…

ለተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው የአምባሳደሮች ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በተለያዩ ሃገራት እንዲወክሉ ለተሾሙ አዳዲስ አምባሳደሮች ላለፉት አራት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በስልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ ተገኝተው የመዝጊያ ንግግር…

በግድቡ ላይ እየተካሄደ ያለው የሶስትዮሽ ውይይት እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በታላቁ የህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና አተገባበር ዙሪያ እያደረጉት ያለው ድርድር ለሶስተኛ ቀን በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሂዷል።   ድርድሩ በኢትዮጵያ ሊቀመንበርነት ታዛቢዎች በተገኙበት በግድቡ…

የሀብት ምዝበራዎችና ኢ-ሰብዓዊ ጥሰቶች በሚዲያ በመቅረባቸው የተከፉት የተግባሩ ተሳታፊዎች ናቸው- አቶ ንጉሱ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ሲፈጸሙ የነበሩ የሀብት ምዝበራዎች በመገናኛ ብዙሃን በመቅረባቸው የተከፉት የተግባሩ ዋነኛ ተሳታፊዎች መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ተናገሩ። አቶ ንጉሱ የሃብት ምዝበራ ተዋንያኖች…

የኢትየጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ህጋዊ ሰውነት በማግኘቱ ምስጋናውን አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የኢትየጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ህጋዊ ሰውነት በማግኘቱ ምስጋና አቀረበ። የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትላንት ባካሄደዉ 16ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤትን ህጋዊ ሰውነት ለመስጠት የቀረበ…