የህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ብሔራዊ ምክር ቤት 11ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።
የኤፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የብሔራዊ ምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤ ላይ ተገኝተዋል፡፡
ምክትል…