ከህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ሶስቱ ሀገራት ልዩነታቸውን በውይይት እንዲፈቱ ሳኡዲ አረቢያ እንደምትደግፍ ገለፀች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ሶስቱ ሀገራት ልዩነታቸውን በውይይት እንዲፈቱ ሳኡዲ አረቢያ እንደምትደግፍ በኢትዮጵያ የሳኡዲ አረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጀሚል አብዱላሂ ገለፁ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የሳኡዲ አረቢያ አምባሳደር…