የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 136 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል Tibebu Kebede Jun 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 775 የላብራቶሪ ምርመራ 136 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በዚህም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 156…
የሀገር ውስጥ ዜና የ2012 ዓ.ም ተሿሚ አምባሳደሮች ስልጠና መስጠት ተጀመረ Tibebu Kebede Jun 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት እንዲወክሉ በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተሾሙት 9 አምባሳደሮች ስልጠና መሰጠት ተጀመረ። ስልጠናውን ያስጀመሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ይህ ስልጠና በውጭ ሀገራት የኢትዮጵያን…
የሀገር ውስጥ ዜና በዚህ አመት 6 በመቶ ኢኮኖሚያዊ እድገት ይመዘገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ Tibebu Kebede Jun 8, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ አመት 6 በመቶ ኢኮኖሚያዊ እድገት እንደሚመዘገብ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅታዊና ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኒው ዝላንድ በምድሯ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው እንደለሌ ይፋ አደረገች Tibebu Kebede Jun 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኒው ዝላንድ በምድሯ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው እንደለሌ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃኪንዳ አርደን ይፋ አደረጉ። ጠቅላይ ሚኒስትሯ በሀገሪቱ ላይ ተጥለው የነበሩ ገደቦች ሁሉም ሊባል በሚቻልበት ሁኔታ በነገው እለት እንደሚነሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፍተኛ ትምህርት ዘርፉን በዓለም አቀፋዊነትና አመራርን ለማጠናከር የሚውል የ1 ሚሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ድጋፍ ተገኘ Tibebu Kebede Jun 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ ትምህርት ዘርፉን በዓለም አቀፋዊነትና አመራርን ለማጠናከር የሚውል የ1 ሚሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ደጋፍ መገኘቱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የ1 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ድጋፉ የተገኘው ኢትዮጵያ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ቢሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና በወምበራ ወረዳ ከ155 ሚሊየን ብር በላይ የተገነቡ ሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ Tibebu Kebede Jun 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በወምበራ ወረዳ ከ155 ሚሊየን ብር በላይ የተገነቡ ሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶችን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን መርቀው ከፍተዋል። የመንገድ ፕሮጀክቶቹ በወምበራ ወረዳ ከደብረዘይት - ሳንቂ - መልካን እና ከገሰንገሳ -…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮና የምርመራ አቅምን በቀን 14 ሺህ ለማድረስ እየተሰራ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Jun 8, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና የምርመራ አቅምን በቀን 14 ሺህ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት 5ኛ ልዩ ስብሰባውን አካሂዷል። በስብሰባው የህዝብ…
ቢዝነስ በግንቦት ወር ከ135 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ Tibebu Kebede Jun 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንቦት ወር 135 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው አስታወቁ። በተጨማሪም 348 የቱርክ ስሪት ሽጉጥ እና 300 ጥይት መያዙን አስታውቀዋል። የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ “ምግባችንን ከጓሯችን” የተሰኘው የ2012 የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርኃ ግብር ተጀመረ Tibebu Kebede Jun 8, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ "ምግባችንን ከጓሯችን" የተሰኘው የ2012 የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርኃ ግብር በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀመረ። መርኃግብሩን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና የግብርና ሚኒስትር ዑመር ሁሴን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት በኢትዮጵያ ዓለም ባንክ ዳይሬክተር ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ Tibebu Kebede Jun 7, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት በኢትዮጵያ ዓለም ባንክ ዳይሬክተር ካሮሊን ተርክን ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ። በዚህ የችግኝ ተከላም የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ አባላት ተሳታፊ ሆነዋል።…