Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ሚሊየን በላይ በጎ ፈቃደኞች የሚሳተፉበት የአዲስ አበባ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር ነገ ይጀመራል፡፡   መርሀግብሩ ለአራት ወራት ይቆያል የተባለ ሲሆን ይህን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፣…

በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ 500 በልጧል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ 500 በልጧል፡፡ በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 86 ሰዎች ውስጥ 66 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ በአጠቃላይም በመዲናዋ 1ሺህ 510 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የጤና…

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6 ሺህ 92 የላብራቶሪ ምርመራ 86 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ7 ሰው ህይወት ማለፉን የጤና ሚኒስት ዶ/ር ሊያ አስታወቁ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች…

ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አበቤ ቴምፕል ኦፍ ጎድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጎዳና ላይ የወደቁ ወገኖችን የመደገፍ ስራን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አበቤ ቴምፕል ኦፍ ጎድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጎዳና ላይ የወደቁ ወገኖችን የመደገፍ ስራን ጎበኙ፡፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ወ/ሮ አዳነች አበቤ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ለመረዳዳት የግድ የበጎ አድራጊ…

በወላይታ ዞን አራት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን በሊንክ ኮሚዩኒቲ ዲቪሎፕመንት ከ70 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተገነቡ አራት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተመረቁ ። ትምሀርት ቤቶች ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ የተገነቡ ሲሆን፥ የሴቶችን ችግር በእጅጉ ሊቀርፍ የሚችል እንደሆነ…

የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ መጀመሩ  መንግሥት ዜጎች የጥንቃቄ እርምጃዎችን ቸል እንዲሉ እንደፈቀደ ሊታሰብ አይገባም – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ መጀመሩ  መንግሥት በምንም ዓይነት ዜጎች የጥንቃቄ እርምጃዎችን ቸል እንዲሉ እንደ ፈቀደ ወይም አቋሙን እንዳላላ ተደርጎ ሊታሰብ እንደማይባ ጠቅላይ ሚኒስት ዶክተር ዐቢይ አህመድ አሳሰቡ ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅታዊ…

በአዲስ አበባ 2 ዘመናዊ ሆስፒታሎች ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሁለት ዘመናዊ ሆስፒታሎች ሊገነቡ መሆኑ ተገለጸ። በአሁኑ ወቅት በከተማዋ የታካሚዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣትና ያሉት ሆስፒታሎች የማስተናገድ አቅማቸው ባለመመጣጠኑ የሆስፒታሎችን ቁጥር መጨመር አስፈልጓል። በከተማዋ ስድስት…

በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 7 ሚሊየን ተጠጋ

በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 7 ሚሊየን ተጠጋ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች 7 ሚሊየን እየተጠጋ መሆኑ ተገልጿል። በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ ሰዎች በተጨማሪ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥርም 400 ሺህ…