የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት እንዲያገኝ የጋራ ጥረት ያስፈልጋል – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ በዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ እና ተቋማት ተቀባይነት እንዲኖረው በትብብር መስራት ይገባል አሉ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን፡፡
በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ተመራማሪ አዲስ…