Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፕላን አደጋ መደጋገምና የአቪየሽን ኢንዱስትሪው …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ልጅ መሻት ከኖረበት ቤት፣ መንደር፣ ሀገር እና ዓለም ብቻ ሊገደብ አለመቻሉን በየጊዜው ከሰማይ ረቅቆ የእንግዳ ፕላኔቶችን አድማስ ሲበረብር መታየቱ ማረጋገጫ ነው፡፡ ዓለምን ከሚያስደንቅ የሰው ልጅ ስኬቶች መካከል የሚጠቀሰው አውሮፕላን…

በጌድዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የተመራ ልዑክ የዶራሌ ሁለገብ ወደብና ተርሚናልን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የተመራ ልዑክ የዶራሌ ሁለገብ ወደብ እና ተርሚናል ተገኝቶ አጠቃላይ የገቢ-ወጪ ምርት ሂደት ጎብኝቷል። ልዑኩ በጉብኝቱ ወቅት ከወደብ የስራ ኃላፊዎች ጋር ስለ2017/18 የአፈር ማዳበሪያ ኦፕሬሽን…

የጎግል ክሮም መጠለፍ ከ600 ሺህ በላይ የሚሆኑ ተጠቃሚዎችን ለዳታ ስርቆት ማጋለጡ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎግል ክሮም መጠለፍ ከ600 ሺህ በላይ የሚሆኑ ተጠቃሚዎችን ለዳታ ስርቆት እንዳጋለጠ ተነግሯል፡፡ ጥቃቱ ያነጣጠረው በክሮም ድር ማሰሻ ቅጥያዎች ላይ ሲሆን ጥቃቱ የተፈጸመበት መንገድ በአስጋሪ ዘመቻ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚህም ኩኪዎችን እና…

ከ499 ሺህ በላይ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስካሁን 499 ሺህ 200 ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናን ለመውሰድ መመዝገባቸውን የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በአገልግሎቱ የተፈታኞች ምዝገባ፣የፈተና ዕርማትና ውጤት ጥንቅር ዴስክ ሀላፊ ማዕረፉ…

ከ250 በላይ የአየር ሁኔታ መከታተያዎችን በመትከል የመረጃ ተደራሽነትን ለማሳደግ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 250 ሰው አልባ የአየር ሁኔታ መከታተያ ጣቢያዎች በመትከል የመረጃ ተደራሽነቱን ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ 300 በሚጠጉ ሰው አልባ እና ከ1 ሺህ 300 በሚልቁ በሰው መረጃ በሚመዘግቡ የተለያየ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከኒውካስትል ዩናይትድ የሚያደርጉት ግጥሚያ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 19ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ-ግብሮች ሲቀጥሉ ኦልድትራፎርድ ላይ ማንቼስተር ዩናይትድ ከኒውካስል ዩናይትድ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ሆኗል፡፡ ጨዋታው ምሽት 5 ሠዓት ላይ ሲደረግ በተደጋጋሚ ሽንፈት ጫና ውስጥ የሚገኘው የሩበን…

በኦሮሚያ ክልል ለ3 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አሁን ላይ ለ3 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥በክልሉ የትምህርት ጥራትን…

በአዲስ አበባ ከተማ የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በከተማ አስተዳደሩ የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ዘመቻን በይፋ አስጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐግብሩ የከተማው ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ፣የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ…

የመሬት መንቀጥቀጥ የከፋ ጉዳት እንያዳስከትል ጥንቃቄ …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሞኑን በገቢ ረሱ ዞን የተለያዩ ቀበሌዎች የመሬት መንቀጥቀጥ በተደጋጋሚ እየተስተዋለ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በአዋሽ 7 ከተማ አሥተዳደር፣ በአዋሽ ፈንታሌ እና አሚባራ ወረዳዎች በሚገኙ የተወሰኑ ቀበሌዎች የመሬት መንቀጥቀጥ በተደጋጋሚ እየተከሰተ…

የሙዝ ምርትን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ለመላክ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሙዝ ምርትን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ለመላክ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ። የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይለማርያም ተስፋዬ፤ ክልሉ ለሙዝ ተክል ምቹ ስነ-ምህዳር ያለው በመሆኑ በአሁኑ ወቅት…