የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለአርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለ84ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ኤምባሲዎቹ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢትዮጵያ አርበኞች ለሀገራቸው ነጻነት…