በትግራይ ክልል ከ640 ሺህ በላይ ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርግ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ከ640 ሺህ በላይ ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርግ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የውሃና ኢነርጂ ቢሮ ገለፀ።
በቢሮው የመጠጥ ውሀ አቅርቦት ዳይሬክተር አቶ ታጠረ…