ለጎንደር ከተማ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከ2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) "ኑ ጎንደርን እንሞሽር" በሚል መሪ ሐሳብ የተካሄደው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከ2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ በማሰባሰብ ተጠናቋል።
በዛሬው የገንዘብ ማሠባቢያ መርሐ ግብር ከ2 ሺህ ብር እስከ 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ድጋፍ መደረጉ…