በአፋርና ሶማሌ ክልሎች የኤሌክትሪክ ሀይል ለማመንጨት የሚያስችል ስምምነት ከሳዑዲው አክዋ ፓወር ጋር ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋርና ሶማሌ ክልሎች የኤሌክትሪክ ሀይል ለማመንጨት የሚያስችል ስምምነት በኢትዮጵያ እና በሳዑዲው ዓረቢያው አክዋ ፓወር መካከል ተፈረመ።
ስምምነቱ በመንግስትና በግል አጋርነት በሁለቱ ክልሎች ጋድ እና ዲቼቶ አካባቢዎች ከታዳሽ ሀይል…