Fana: At a Speed of Life!

ምርጫ ቦርድ ለቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሰነዶች ህትመትና የቁሳቁሶች ግዥ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚውል የመራጮች ምዝገባ ሰነዶች ህትመትና የቁሳቁሶች ግዥ መጀመሩን አስታወቀ። ምርጫ ቦርድ ለቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ከሚያደርጋቸው ዝግጅቶች መካከል አንዱ የሆነውን የመራጮችን ምዝገባ…

የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በ2024 ስልጣን ሊለቁ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 8፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በፈረንጆቹ 2024 ላይ ስልጣን ሊለቁ እንደሚችሉ ተናገግረዋል። ፕሬዚዳንቱ በ2024 የሚያልቀውን የስልጣን ዘመናቸውን ከጨረሱ በኋላ በ4ኛ ሀገር አቀፍ  ምርጫ የመወዳደር ፍላጎት እንደሌላቸው በዶሃው መድረክ ላይ…

አቶ ኢሳያስ ጅራ የሴካፋ ምክትል ፕሬዚዳንትነት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ የሴካፋ ምክትል ፕሬዚዳንትነት ሆነው መመረጣቸውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ የመካከለኛውና ምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የእግር ኳስ ማህበር/ሴካፋ/ መደበኛ ጠቅላላ…

የፖለቲካ ፓርቲዎች ካለፉ ታሪኮች እና ትርክቶች ቁዘማ ወጥተው ለሀገር ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 8፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች ካለፉ ታሪኮች በመማር ለሀገር ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት ሊሰሩ እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የታሪክ ምሁራንና ፖለቲከኞች ገለጹ። በሃረማያ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የታሪክ ምሁሩ ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው፥…

ለጎሃፅዮን – ደጀን መንገድ ዘላቂ መፍትሄ መስጠት የሚያስችል ጥናት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን መልክዓ ምድራዊ አቀማመጡ አስቸጋሪ ለሆነው የጎሃፅዮን (ቀሬ ጎዓ) - ደጀን መንገድ ዘላቂ መፍትሄ መስጠት የሚያስችል ጥናት እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በስፍራው ተጠባባቂ የራስ…

ብሪታኒያውያን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት በስፋት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አክሊሉ ሃይለሚካኤል ከብሪታኒያ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ፊሊፕ ፓርሃማን ጋር ተወያዩ፡፡ ሁለቱ ወገኖች በነበራቸው ውይይት በቀጣዩ ጥር ወር 2012 ዓም በለንደን የሚካሄደውን የአፍሪካ ብሪታኒያ የኢንቨስትመንት…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢዴፓ/ አመራር ውዝግብ ዙሪያ ሲቀርብለት ለቆየው አቤቱታ ውሳኔ ሰጠ

አዲስ አበባ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢዴፓ/ አመራር ውዝግብ ዙሪያ ሲቀርብለት ለቆየው አቤቱታ ውሳኔ ሰጠ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ/ ኢዴፓ/ ባለፉት ሁለት አመታት የቆውን…

የኦዲፒ አባላት በብልጽግና ፓርቲ አስፈላጊነት ዙሪያ በአዳማ ሲያካሂዱት የነበረው ውይይት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 8፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) አባላት በብልጽግና ፓርቲ አስፈላጊነት ዙሪያ በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ ለ 3 ቀናት ሲካሂዱት የነበረው ውይይት ተጠናቋል። በውይይት መድርኩ ማጠናቀቂያ ስነ ስርዓት ላይም የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ…

በቡታጅራ ከተማ በብልጽግና ፓርቲ ውህደት እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡታጅራ ከተማ በብልጽግና ፓርቲ ውህደት እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው። ውይይቱ በከተማዋ በሚገኙ ቀበሌዎች ተከፋፍሎ እየተካሄደ ይገኛል። የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ባሳተፈው ውይይት በፓርቲው ፕሮግራም ላይ…

በፈረንጆቹ 2020 ሊጎበኙ ከሚገባቸው 50 የዓለማችን ቦታዎች መካከል አዲስ አበባ አንዷ ሆናለች

አዲስ አበባ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍቢሲ) በዓለም ላይ ታዋቂ የጉዞ መረጃ አውጪ ድረገፅ የሆነው ትራቨል ኤንድ ሌይዠር የተባለው ድረገፅ በፈረንጆቹ 2020 ሊጎበኙ ከሚገባቸው 50 የዓለማችን ስፍራዎች ውስጥ አዲስ አበባን አንደኛ አደርጎ አስቀምጣል። የዘንድሮውን የሰላም ኖቤል ሽልማት…