በወደብ የሚገኝ ከ10 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያና ስንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወደብ የሚገኝ ከ10 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያና ተጨማሪ ስንዴ ወደ ሀገር ውስጥ አስገብቶ ለማሰራጨት እየተሰራ መሆኑን የባህር ትራንስፖረት አገልግሎት ድርጅትና የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቁ።
ተቋማቱ በጅቡቲ የአየር…