Fana: At a Speed of Life!

በወደብ የሚገኝ ከ10 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያና ስንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወደብ የሚገኝ ከ10 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያና ተጨማሪ ስንዴ ወደ ሀገር ውስጥ አስገብቶ ለማሰራጨት እየተሰራ መሆኑን የባህር ትራንስፖረት አገልግሎት ድርጅትና የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቁ። ተቋማቱ በጅቡቲ የአየር…

ሚኒስቴሩ ከተሞች የኮሮና ወረርሽኝን ወደ መከላከል ስራ ፊታቸውን ማዞር እንዳለባቸው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 22፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ከተሞች የመዋዕለ ንዋይ ዕቅዳቸውን ከልሰው ወረርሽኙን ወደ መከላከል ስራ ፊታቸውን በማዞር መስራት እንዳለባቸው ገለጸ። ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ÷መንግስት ኮቮድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከፍተኛ ጥረት…

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው አብዛኞቹ ሰዎች በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው ሰዎች ውስጥ አብዛኞቹ በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ገለፀ። ይህ መረጃ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ በኢትዮጵያ በአጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው 131…

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከኔዘርላንድስ የውጭ ንግድና ልማት ትብብር ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከኔዘርላንድስ የውጭ ንግድ እና ልማት ትብብር ሚኒስትር ሲግሪድ አግነስ ማርያ ካግ ጋር በስልክ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ፣ ክልላዊ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ትብብር…

የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በምጣኔ-ሀብት ላይ የሚያስከትለውን አሉታዊ ጫና የሚቀንሱ የፖሊሲ ውሳኔዎች ተላልፏል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ምጣኔ-ሃብት ላይ የሚያስከትለውን አሉታዊ ጫና ለመቀነስ ያስችላሉ ያላቸውን የተለያዩ የፖሊሲ ውሳኔዎች ማሳለፉን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ገለጹ። ውሳኔዎቹ ከውዝፍ…

የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴንና ኢ/ር ታከለ ኡማ ለከተማ ግብርና የተለዩ ቦታዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን እና የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ለከተማ ግብርና የተለዩ ቦታዎችን ጎበኝተዋል። በጉብኝቱ ላይም ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ፥ የከተማ ግብርናው ሀሳብ ነዋሪዎች ባላቸው ክፍት…

በኢትዮጵያ በ24 ሰዓት ውስጥ ለ1 ሺህ 408 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ምርመራ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት በ24 ሰዓታት ውስጥ ለ1 ሺህ 408 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ምርመራ መደረጉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁ። ባለፉት በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ ምርመራም ተጨማሪ 1 ሰው ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱንም ሚኒስትሯ…

ለምልክት ቋንቋ አስተርጓሚዎች  ኮቪድ 19 የተመለከተ  ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ. ቢ. ሲ) ለምልክት ቋንቋ አስተርጓሚዎች የኮቪድ 19  የተመለከተ ስልጠና በመሰጠት ላይ መሆኑ ተገለጸ። ለአንድ ቀን የሚሰጠው ይህ ስልጠና የኮቪድ-19 ምንነት እና ሊወስዱ ስለሚገባቸው ጥንቃቄዎች ነው ተብሏል። ከዚያም ባለፈ ስልጠናው ቫይረሱ…