Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ ምርጫን በተመለከተ የመፍትሄ ሀሳብ እንዲያቀርብ ለህግ፣ ፍትህና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት አካሂዷል። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አደራሽ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባውም የተለያዩ ውሳኔዎችን መርምሮ አጽድቋል። ምክር ቤቱ በመደበኛ…

ተመድ የኮቪድ-19 ወረርሸኘን ለመግታት የጀመረውን ኢኒሼዬቲቭ ኢትዮጵያ ትደግፋለች – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝን ለመግታት የጀመረውን ኢኒሼዬቲቭ ኢትዮጵያ እንደምትደግፍ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አስታወቁ። የተመድ ባለአደራ ፈንድ ለኮቪድ-19 ምላሽ ለመስጠት የጀመረውን ራይዝ ፎር…

የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ችግር ለይቶ በመደገፍና ክትትል በማድረግ የውጭ ንግድ ገቢውን ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ችግር ለይቶ በመደገፍና ክትትል በማድረግ የውጭ ንግድ ገቢውን ለማሳደግ እየተሰራ  መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል÷ከክልል፣ከተማ አስተዳደር እና…

ጀርመን ለኢትዮጵያ የ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የድጋፍ ማዕቀፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጀርመን ለኢትዮጵያ የ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የድጋፍ ማዕቀፍ ይፋ ማድረጓን የጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስትር ጀርድ ሙለር አስታወቁ። የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስትር ጀርድ ሙለር፥ ጀርመን በዚህ አስቸጋሪ በሆነው ኮሮና ቫይረስ…

ምርት ገበያው በ9 ወራት ከ30 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ምርቶችን አገበያየ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 22፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ9 ወራት 602 ሺህ 823 ቶን ምርት ማገበያየቱ ተገለጸ። በዚህም የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በ30 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በማገበያየት የእቅዱን 97 በመቶ ማሳካቱ ተገልጿል። ከዚያም ባለፈ የአዳዲስ…

የጊኒ ቢሳው ጠቅላይ ሚኒስትር የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጊኒ ቢሳው ጠቅላይ ሚኒስትር ኑኖ ጎሜዝ ናቢያም በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተገለፀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ኑኖ ጎሜዝ በተደረገላቸው ምርመራ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸውም የጊኒ ቢሳው የጤና ሚኒስትር አረጋግጧል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪም…