Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ጅቡቲ ጸረ-ሰላም ኃይሎችን ለመግታት የጋራ ግብረ-ኃይል አቋቁመው ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያና የጅቡቲ ደኅንነት ተቋማት በድንበር አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ጸረ-ሰላም ኃይሎችን ለመግታት የጋራ ግብረ-ኃይል አቋቁመው ለመሥራት ተስማምተዋል፡፡ ሀገራቱ በድንበሮቻቸው አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ጸረ-ሰላም ኃይሎችን ለመግታት ከሚያደርጉት የመረጃ…

የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችል የስንዴ ልማት እሴት ሰንሰለት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችል የስንዴ ልማት እሴት ሰንሰለት ፕሮጀክት በጅግጅጋ ከተማ ይፋ ተደርጓል። የፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር የሶማሌ ክልል የእርሻ ልማት ቢሮ ሃላፊ አብዲቃድር ኢማን (ዶ/ር)፣ የግብርና…

በትራፊክ አደጋ ነፍሰጡር እናትን ጨምሮ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ዋጫሌ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ለመውለድ ወደ ሆስፒታል በአምቡላንስ ስተወሰድ የነበረች ነፍሰጡር እናትን ጨምሮ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከሙከ ጡሪ ወደ አዲስ አበባ ሪፈር የተባለች ወላድ እናት…

የፍርድ ውሳኔን በመሻር ታራሚ እንዲፈታ ትዕዛዝ የሰጡ ዳኞች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ፍርድ ቤትና የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔን በመሻር ከስልጣናቸው ውጪ ታራሚ እንዲፈታ ትዕዛዝ የሰጡ ዳኞች በ1 ዓመት እስራት እንዲቀጡ የጋምቤላ ከተማ አካባቢው ከፍተኛ ፍ/ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ። ተከሳሾቹ 1ኛ የአኘዋሃ ዞን ከፍተኛ ፍርድ…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ከሰው በበለጠ የማሰብ ችሎታን ይጎናጸፋል – ኤለን መስክ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጪው ዓመት መጨረሻ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (ኤአይ) ከሰው በሚበልጥ ሁኔታ የማሰብ ችሎታን ይላበሳል ሲል ቢሊየነሩ ኤለን መስክ ተነበየ፡፡ የቴስላ እና የስፔስኤክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኤለን መስክ ይህን ትንቢት የተናገረው፥ የኤአይ ኩባንያው…

ቡካዮ ሳካ ለበርካታ ሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የአርሴናል ክንፍ ተጫዋች ቡካዮ ሳካ ለበርካታ ሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ገልጿል፡፡ ተጫዋቹ አርሴናል ክርስታል ፓላስን 5 ለ 1 ባሸነፈበት ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ በጡንቻ መሸማቀቅ ጉዳት ከሜዳ መውጣቱ…

የአዋሽ ኮምቦልቻ የባቡር ፕሮጀክትን ከዘረፋ መጠበቅ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዋሽ ኮምቦልቻ - ወልዲያ ሃራገበያ ፕሮጀክት ከውድመትና ከዘረፋ ለመጠበቅ ትኩረት ስጥቶ መንቀሳቀስ እንደሚገባ የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አሳሰበ። በፕሮጀክቱ ላይ እየደረሰ ያለውን ውድመት ለመከላከል…

የሶማሊያ ልዑክ ለሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሊያ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አሊ ኦማር የተመራ የሶማሊያ ሪፐብሊክ ልዑክ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ይገባል። የልዑኩ የአዲስ አበባ ጉብኝት በዋናነት በቅርቡ በኢትዮጵያና በሶማሊያ መንግስት…

በአማራ ክልል የመጠጥ ውሃ አቅርቦትና የፍሳሽ ቆሻሻ አወጋገድን አቀናጅቶ በመገንባት ላይ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የከተሞችን የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት እና የፍሳሽ ቆሻሻ አወጋገድ መሰረተ ልማቶችን አቀናጅቶ በመገንባት የህዝብ ፍላጎት ለማሟላት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ሃላፊ ማማሩ አያሌው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ከ400 ሚሊየን…

በጳውሎስ ሆስፒታል የካንሰር መድኃኒት እጥረት ተገቢ አገልግሎት ለመስጠት አላስቻለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጳውሎስ ሆስፒታል የካንሰር መድኃኒት እጥረት መኖሩን በሆስፒታሉ በህክምና ላይ ያሉ ታካሚዎች ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡ በዚህም በሆስፒታሉ ውስጥ ያለው የካንሰር መድኃኒት እጥረት ለከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ችግር እንዲጋለጡ ማድረጉን…