Fana: At a Speed of Life!

ከ9 ሺህ በላይ ሕገ-ወጥ የሽጉጥ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን አንጎት ወረዳ ከ9 ሺህ በላይ ሕገ-ወጥ የሽጉጥ ጥይት ከሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር መያዙን የወረዳው ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ለጥፋት አላማ ሊውል የነበረው ጥይቱ መነሻውን ጎንደር ከተማ አድርጎ ወደ ወልድያ-ደሴ ሲጓዝ በነበረ ሚኒባስ…

ኮርፖሬሽኑ የፉጃን ባለሃብቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፉጃን ባለሃብቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እንደሚሰራ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ከቻይና ፉጃን ግዛት ከመጡ ከፍተኛ የመንግስት ልዑካን ጋር ባደረጉት ውይይት÷የፉጃን…

የብልፅግና ፓርቲና የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ አጋርነት እያደገ መጥቷል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ እና የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ አጋርነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። አቶ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዘመናዊ የደረሠኝ አጠቃቀም ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘመናዊ አዲስ የደረሠኝ አጠቃቀም ከየካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወንድማገኝ ደግፌ አስታወቁ፡፡ ሕገ-ወጥ ደረሠኝ ጥቂቶችን በመጥቀም የመንግሥትን ገቢ እያሳጣ መሆኑን…

የ90 ዓመቷ የፓርኪንሰን ህመምተኛ በክብደት ማንሳት ውድድር ላይ መሳተፍ …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነዋሪነታቸው በታይዋን ቴይፓይ የሆነው የ90 ዓመቷ የፓርኪንሰን ህመምተኛ የክብደት ማንሳት ውድድር ላይ መሳተፋቸው አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ አዛውንቷ ቼንግ ቼን እድሜ ይዞት የሚመጣውን የጉልበት መድከምና የፓርኪንሰን ህመም የሚያስከትለው ከፍተኛ ህመምና…

ትራምፕ የፓናማ ቦይን መልሰን ልንቆጣጠር እንችላለን ሲሉ አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) ተመራጩ የአሜሪካፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የንግድ መርከቦች መተላለፊያ የሆነውን የፓናማ ቦይ መልሰን ልንቆጣጠር እንችላለን ሲሉ አስጠነቀቁ። ትራምፕ ይህን ያሉት የፓናማ መንግስት በቦዩ በሚያልፉ መርከቦቻችን ላይ የበዛ ክፍያ እያስከፈለን ነው…

ለልማት በሚል ገንዘብ ሰብስበው ለግል ጥቅም ያዋሉ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር ለልማት በሚል ከማህበረሰቡ ከ3 ሚሊየን ብር በላይ በመሰብሰብ ለግል ጥቅም በማዋል የተከሰሱ በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ የኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ወሰነ። የኦሮሚያ ክልል…

ያለምንም ዘመናዊ ትምህርት 6 ቋንቋዎችን አቀላጥፋ የምትናገረው ታዳጊ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) ምንም አይነት ዘመናዊ ትምህርት ሳትቀስም ስድስት ቋንቋዎችን አቀላጥፋ የምትናገረው ፓኪስታናዊ ታዳጊ የማህበራዊ ሚዲያን ቀልብ ስባለች፡፡ ሹማሊያ የተባለችው ይህቺ ፓኪስታናዊት ታዳጊ በሂንዱ ኩሽ ተራሮች ዲር እና ቺትራልን በሚያገናኘው አስደናቂ…

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የተጀመረው ሰላማዊ እንቅስቃሴ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሚጠይቅ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ። በህዝባዊ ሰልፉ ከክልሉ መንግስት ጋር ስምምነት በመፈጸም ሰላም እንዲሰፍን ቁርጠኝነታቸው ላሳዩ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት…

በመዲናዋ በስድስት ክፍለ ከተሞች የስምና ንብረት ዝውውር ታገደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017(ኤ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ሥራ ሲባል ለቀጣይ 5 ወራት በስድስት ክፍለ ከተሞች የስምና ንብረት ዝውውር ታገደ። የከተማዋ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጄንሲ ለፋና ዲጂታል እንዳስታወቀው፥ ከመሬት ይዞታ ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ…