Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 11ኛ ሳምንት በሃዋሳ ከተማ ስታዲየም ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 5 ለ 0…

ፌስቡክ የፊት ገጽታን  ለመለየት በሚጠቀምበት መሳሪያ ዙሪያ የነበረውን ውዝግብ እልባት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ጥር 21፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፌስቡክ የሰዎችን ምስል ለማጣራት እና ለመለየት የሚጠቀምበት መሳሪያ ጋር ተያይዞ ለረጅም ጊዜ የዘለቀውን የህግ ክርክር እልባት መስጠቱ ተገልጿል። ፌስቡክ በፈረንጆቹ 2010 የሰዎችን የፊት ገጽታ መለያዎች መሣሪያን መጠቀም በፈረንጆቹ 2010 ላይ  …

በኦሮሚያ ግንባር ቀደም አርሶና አርብቶ አደሮችን በኢንቨስትመንት ዘርፍ ለማሰማራት ዝግጅት ተጠናቋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል 5 ሺህ ግንባር ቀደም አርሶ እና አርብቶ አደሮችን ኢንቨስትመንትን ጨምሮ በንግድ እና አገልግሎት ዘርፍ ለማሰማራት የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁ ተገለፀ። በሀገሪቱ ግንባር ቀደም አርሶ እና አርብቶ አደሮችን  በመለየት በተለያዩ…

በኦሮሚያ በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የሚካሄዱ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች የኮንትራት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል የውኃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ግንባታቸው በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የሚካሄድ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች የኮንትራት ውል ስምምነት ከስራ ተቋራጮች እና አማካሪዎች ጋር ተፈራረመ። የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶቹ በ13 ዞኖች ውስጥ…

ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ከታገቱ ተማሪዎች ወላጆች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች በቅርቡ ከታገቱት የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወላጆች ጋር ተወያዩ። በውይይቱም ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የሰላም ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚልና ሌሎች ከፍተኛ…

ዓየር መንገዱ ዓለም አቀፍ መስፈርትን በመጠበቅ ጥንቃቄ በማድረግ በረራውን ወደ ቻይና እያከናወነ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ተጓዞቹንና የበረራ ሰራተኛዎቹን ዓለም አቀፍ መስፈርትን በተከተለ መንገድ ከኮሮና ቫይረስ ጥበቃ እና ጥንቃቄ በማድረግ በረራውን ወደ ቻይና እያከናወነ መሆኑን ገለፀ። የዓየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም…

የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዢያን ባብቲስት ሌሞይን ጋር ተወያዩ። በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ የሚመራ ከፍተኛ መኮንኖችን የያዘው የኢትዮጵያ ልዑክ ከትናንት ጀምሮ በፈረንሳይ ጉብኝት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር  ቤንያሚን ኔታንያሁ በዛሬው ዕለት በሩሲያ ሞስኮ ይፋዊ የስራ ጉብኝት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሞስኮ ቆይታቸውም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የሀገራቱን የሁለትዮሽ…

በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ አራት ኢትዮጵያውያን ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸውን ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ አራት ኢትዮጵያውያን ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ኢትዮጵያውያኑ ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ በተደረገላቸው ምርመራ ነፃ መሆናቸው የተረጋገጠ ቢሆንም ለተጨማሪ ምርመራ ናሙናቸው ወደ ደቡብ አፍሪካ…