በንግድ ስርዓት ውስጥ የደላሎችን አሉታዊ አካሄድ ማስቆም ካልተቻለ የዋጋ ግሽበት ሊያሻቅብ ይችላል-ምሁራን
አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የንግድ ስርዓት ውስጥ የደላሎችን አሉታዊ አካሄድ ማስቆም ካልተቻለ የዋጋ ግሽበቱ ከዚህም በላይ እያሻቀበ ሊሄድ እንደሚችል የኢኮኖሚ ምሁራን ገለጹ።
ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገቧ የሚነገርላት ኢትዮጵያ የማክሮ…