Fana: At a Speed of Life!

በንግድ ስርዓት ውስጥ የደላሎችን አሉታዊ አካሄድ ማስቆም ካልተቻለ የዋጋ ግሽበት ሊያሻቅብ ይችላል-ምሁራን

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የንግድ ስርዓት ውስጥ የደላሎችን አሉታዊ አካሄድ ማስቆም ካልተቻለ የዋጋ ግሽበቱ ከዚህም በላይ እያሻቀበ ሊሄድ እንደሚችል የኢኮኖሚ ምሁራን ገለጹ። ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገቧ የሚነገርላት ኢትዮጵያ የማክሮ…

ለቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ ዝግጅትና ተሳትፎ 1 ቢሊየን ብር የመሰብሰብ ግብ ተቀምጧል

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለቶኪዮ ኦሎምፒክ ዝግጅትና ተሳትፎ አንድ ቢሊዮን ብር የመሰብሰብ ግብ መቀመጡን የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ገለጸ። ኮሚቴው ዛሬ የቶኪዮ 2020 ኦሎፒክ ዝግጅትን በተመለከተ የሚጠበቁ ተግባራትን አስመልክቶ ውይይት አካሂዷል። በዚሁ መሰረት ኮሚቴው…

ከእንጉዳይ የሚሰራው መድሃኒት የካንሰር ህመምተኞችን ድብርትና  ጭንቀትን ይቀንሳል  ተባለ-ጥናት

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከእንጉዳይ የሚሰራ መድሃኒት “psilocybin” የካንሰር ህመምተኞችን ድብርትና ጭንቀት እንደሚቀንስ ጥናት አመለከተ። በካንሰር በሽታ ከተያዙ ሰዎች መካከል አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት በጭንቀት፣ በድብርት እና ለሌሎች ስሜት መረበሾች  እንደሚጋለጡ…

የከተማ አስተዳደሩ ለኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ የስታዲየም መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለቦች የስታዲየም መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ሰጠ። የስታዲየም እና የስፖርት ማዕከል መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታውን ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ…

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ከፍተኛ አፈጻጸም ማስመዝገቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ከፍተኛ አፈጻጸም ማስመዝገቡን የአለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ገለጸ። ለአንድ ሳምንት በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የተለያዩ የስራ ክፍሎችን ሲገመግም የቆየው የአለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት…

የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ዕቅድን ለማሳካት ተጨማሪ 20 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ዕቅድን ለማሳካት ተጨማሪ 20 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ እየሰራ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ መንግስት የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እቅዱን ለማሳካት ከአጋር ሀገራት የ10 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ያገኘ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስትር…

ብሪታኒያ የሁዋዌ 5ኛ ትውልድ ኔትወርክ በተወሰነ ገደብ ስራውን እንዲቀጥል ውሳኔ አሳለፈች

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሪታኒያ የቻይናው ሁዋዌ 5ኛ ትውልድ (5G) ኔትወርክ በተወሰነ ገደብ በሀገሯ ስራውን እንዲቀጥል ውሳኔ አሳለፈች፡፡ ውሳኔው የተላለፈው ብሪታኒያ ኩባንያውን እንድታግደው አሜሪካ ጫና እየፈጠረች ባለችበት ወቅት፡፡ ብሪታኒያ ውሣኔውን ያሳለፈችው…

አሜሪካና ኢራቅ ባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት አወገዙ

አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ኢራቅ ሰሞኑን ባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ የተፈጸመውን የሮኬት ጥቃት አውግዘዋል። የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር አዴል አብዱል መሃዲ እና የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም…

ዶ/ር ቴድሮስ ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር በቤጂንግ ተገናኝተው ተወያዩ።   የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ ለመምከር…

በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ አራት ኢትዮጵያውያን በሀገር ውስጥ ምርመራ ነፃ መሆናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ አራት ኢትዮጵያውያን በሀገር ውስጥ ምርመራ ነፃ መሆናቸው የተረጋገጠ ሲሆን ለተጨማሪ ምርመራ ናሙናቸው ወደ ደቡብ አፍሪካ መላኩ ተገለፀ። የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዛሬ በሰጡት…