Fana: At a Speed of Life!

በቻይና የሚማሩ ኢትዮጵያውያን በኮሮና ቫይረስ እንዳይጠቁ ክትትል እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የሚማሩ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በኮሮና ቫይረስ እንዳይጠቁ ቻይና የሚገኘው የኢፌዴሪ ኤምባሲ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። እስከ ዛሬ ባለው መረጃ በቻይና በሚገኙ…

በቻይና በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 81 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በከሰተው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሟቾቹ ቁጥር 81 መድረሱ ተገለጸ። የቻይና ብሄራዊ የጤና ኮሚሽን እንዳስታወቀው በቫይረሱ ከሞቱት በተጨማሪ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 287 ደርሷል። ከእነዚህ መካከል 461 ሰዎች በአስጊ ሁኔታ…

207 የወተት አይነቶችን በማዘጋጀት ክብረ ወሰን የሰበረው ምግብ ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 207 የወተት አይነቶችን በማዘጋጀት ለደንበኞቹ ያቀረበው ምግብ ቤት ስሙን በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ (ጊነስ ቡክ ኦፍ ሪከርስ) ውስጥ ማስፈር ችሏል። በደቡብ አፍሪካ ኬፕታወን ከተማ የሚገኘው ጊብሰን ምግብ ቤት ተገቢውን መስፈርት ያሟሉ እና…

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አማካሪዎች በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ጸሃፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አማካሪዎች በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ፀሃፊ አምባሳደር ቲቦር ናዥ እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው በኢትዮጵያ የሳይንስና ከፍተኛ…

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመራ ገብተዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ሞሃመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመራ ገብተዋል። አስመራ ሲደርሱም የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንቱ በአስመራ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ መሪዎች ጋር እንደሚመክሩ…

በአይቮሪ ኮስት የኮሮና ቫይረስ ምልክት ታይቶባታል የተባለች ሴት ምርመራ እየተደረገላት ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአይቮሪ ኮስት ኮሮና ቫይረስ ታይቶባታል የተባለች ሴት ምርመራ እየተደረገላት መሆኑን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ምርመራው ከአዲሱ ቫይረስ ጋር ግንኙነት አለው የተባለ የጉንፋን አይነት ምልክት መታየቱን ተከትሎ ነው እየተደረገ ያለው።…

ቻይና በማርስ ላይ የምታካሂደውን ጥናት የፊታችን ሃምሌ ወር ትጀምራለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና በማርስ ላይ የምታካሂደውን የመጀመሪያ ሳይንሳዊ ጥናት የፊታችን ሃምሌ ወር እንደምትጀምር ይፋ አድርጋለች። ጥናቱን የምታከናውነው ሳተላይት ሎንግ ማርች 5-ዋይ 4 በተሰኘ ሮኬት ወደ ህዋ እንደምትላክም የቻይና የጠፈር ምርምር ተቋም አስታውቋል።…

ዚምባብዌ ከሙስና ጋር ተያይዞ የዑጋንዳን ድጋፍ መጠየቋ የሀገሪቱን ዜጎች አስቆጥቷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዚምባብዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ሉክ ማላባ የዑጋንዳ ዳኞች የሀገራቸውን ዳኞች በፀረ ሙስና ዙሪያ ስልጠና እንዲሰጧቸው ግብዣ ማቅረባቸውን ተከትሎ ዚምባብዌያውያን ተቃውሞ እያሰሙ ነው። ተቃውሞው "ዑጋንዳ በፀረ ሙስና ትግል ዙሪያ ልንማርባት የምትችል…

በብራዚል ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ እና መሬት መንሸራተት አደጋ የ30 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብራዚል ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት አደጋ የ30 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተነገረ። በሚናስ ጌራይስ ግዛት መዲና በጣለው ከባድ ዝናብ ከሞቱት በተጨማሪ 17 ሰዎች የገቡበት አለመታወቁን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች አስታውቀዋል።…

ረጅሙ የቦይንግ 777-9 ኤክስ አውሮፕላን የመጀመሪያ በረራውን በስኬት አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ረጅሙ የቦይንግ አውሮፕላን የመጀመሪያ በረራውን በስኬት አጠናቋል። ቦይንግ 777- 9 ኤክስ የተሰኘው ይህ አውሮፕላን ባለ ሁለት ሞተር እና 76 ሜትር ርዝመት እንዳለው ተገልጿል። አዲሱ አውሮፕላን በኩባንያው ምርቶች ላይ በሚፈጠሩ እክሎች…