ነባር የስኳር ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው ማምረት በመጀመራቸው ውጤታማ አድርጓቸዋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ነባር የስኳር ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው እንዲያመርቱ በመደረጉ ውጤታማ እንዳደረጋቸው የስኳር ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡
የስኳር ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ወዩ ሮባ ፋብሪካዎቹ ቀደም ሲል በተቀመጠላቸው መጠንና ጥራት ልክ እያመረቱ እንዳልነበረ…