Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የሎጅስቲክስ እና ትራንስፖርት አገልግሎት ስርዓትን የማዘመን ስራ እያከናወነች ነው – አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ኢትዮጵያ ጠንካራ ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር የሎጅስቲክስ እና ትራንስፖርት አገልግሎት ስርዓትን የማዘመን ስራ እያከናወነች መሆኑን ተናገሩ። በዳቮስ የኢኮኖሚክ ፎረም ላይ የሎጅስቲክስ እና…

በመዲናዋ የሚገኙ 24 የህዝብ የመዝናኛ ፓርኮች ለህዝብ ክፍት ሊሆኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ 24 የህዝብ የመዝናኛ ፓርኮች ለህዝብ ክፍት ሊሆኑ ነው። ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገውን የፈረንሳይ ፓረክ ጎብኝተዋል፡፡ በከተማዋ የሚገኙ የህዝብ የመዝናኛ ፓርኮች ለአገልግሎት…

በሃገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባለሃብቶች ሽርክና 560 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች እየተተገበሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ካለፉት ስድስት ዓመታት ወዲህ 560 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች በሃገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባለሃብቶች ሽርክና እየተተገበሩ መሆኑን የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር መኮንን ኃይሉ እንደተናገሩት…

የደቡብ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን ባለፉት 6 ወራት ከ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን ባለፉት 6 ወራት ከ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ዘይቱና ኢብራሂም በበጀት አመቱ ከመደበኛና ከማዘጋጃ ቤት በአጠቃላይ 12 ቢሊየን ብር ግብር ለመሰብሰብ ታቅዶ…

ባንኩ በግማሽ ዓመቱ 31 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት 31 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን አስታወቀ። የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ባጫ ጊና ከግሉ ዘርፍ 24 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰቡን ተናግረዋል፡፡ በእቅድ ተይዞ ከነበረው…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የወረዳና የቀበሌ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2012(አዲስ አበባ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል። ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ጉባኤ የወረዳና የቀበሌ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…

ደንበኞች ለሞከሩት ወይም ለለኩት ልብስ ገንዘብ የሚያስከፍለው ሱቅ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፔን የሚገኝና የተዘጋጁ የወንድ ሙሉ ልብሶችን ጨምሮ ውድ ጫማዎችና መዋቢያዎችን የሚሸጠው ሱቅ ደንበኞቹን የሚያስተናግድበት መንገድ አነጋጋሪ ሆኗል። በቢልባኦ ከተማ የሚገኘውና ፓስኳል ቢልባኦ የሚል ስያሜ ያለው ይህ ሱቅ ደንበኞቹ ከገቡ በኋላ…