የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምምነት ለመፈራረም የሚያስችል ድርድር ተካሄደ Tibebu Kebede Jan 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ጥር 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምምነት ለመፈራረም የሚያስችል ድርድር መካሄዱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ድርድሩ ላለፉት ሁለት ቀናት በኩዌት ሸራተን ሆቴል የተደረገ ሲሆን፥ በጥሩ ውጤት መጠናቀቁም ነው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ተመድ የህንድና ፓኪስታንን ፍጥጫ ለማርገብ ጣልቃ እንዲገባ ጠየቁ Tibebu Kebede Jan 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህንድና ፓኪስታንን ፍጥጫ ለማርገብ ጣልቃ እንዲገባ ጠየቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሃገራቸው ከህንድ ጋር ዘወትር የምትወዛገብበትን የካሽሚር ግዛት እልባት ለመስጠት የተባበሩት…
ፋና ስብስብ የኢትዮጵያ የጤፍ ባለቤትነት መብት ጉዳይ እልባት ሊያገኝ ነው Tibebu Kebede Jan 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ መድረክ የጤፍ ባለቤትነቷን ለማረጋገጥ የምታደርገው እንቅስቃሴ እልባት ሊያገኝ ነው። ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ በአንድ ጀርመናዊ ጠበቃ አማካኝነት የተጀመረው የጤፍን የባለቤትነት መብት ለኢትዮጵያ የማስመለስ ሂደት ተስፋ ሰጭ ውጤት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ፊንላንድ ለኮዋሽ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Jan 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ፊንላንድ በአምስት ክልሎች ለሚተገበረው የማህበረሰብ ንጹህ መጠጥ ውሃ እና የጤና አጠባበቅ (ኮዋሽ) ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል የ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ስምምነት ተፈራረሙ። ከፊንላንድ የመጡ የኮዋሽ ፕሮጀክት ሃላፊዎች፣ የቴክኒክ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ከደቡብ ክልል ከተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Jan 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከደቡብ ክልል ከተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያይተዋል። በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት እየተካሄደ ባለው ውይይት ከ2 ሺህ የሚበልጡ ተወካዮች ተሳታፊዎች ናቸው። ከሁሉም የክልሉ ዞኖች…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ህብረት በቅድመና ድህረ ምርጫ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ Tibebu Kebede Jan 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ቀጣዩን ሀገራዊ ምርጫ ከመታዘብ ባለፈ በቅድመና ድህረ ምርጫ ወቅት አስፈላጊውን እገዛ እንዲያደርግ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። የአውሮፓ ህብረት የፓርላማ አባላት ተወካዮች ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች – አቶ ደመቀ Tibebu Kebede Jan 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እና አህጉር አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲፈጠር የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ። በስዊዘርላንድ ዳቮስ እየተካሄደ ባለው የዓለም ኢኮኖሚክ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ረቂቅ አዋጅ ዳግም እንዲታይ ተወሰነ Tibebu Kebede Jan 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ረቂቅ አዋጅ ዳግም እንዲፈተሽ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ፣ የፍትህና የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጠየቀ። ቋሚ ኮሚቴው የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ትናንት ከባለድርሻ…
የሀገር ውስጥ ዜና በስፖርት ውርርድ ዙሪያ የውይይት መድረክ ተካሄደ Tibebu Kebede Jan 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ እየተስፋፋ በመጣው የስፖርት ውርርድ (ቤቲንግ) ዙሪያ የውይይት መድረክ ተካሄደ። በኢፌዴሪ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ባዘጋጀው መድረክ ላይ በስፖርት ውርርድ ዙሪያ ጥናታዊ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት ተካሂዶበታል። በጥናቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በህዳሴ ግድብ የውኃ አሞላልና አለቃቀቅ የመጨረሻ የስምምነት ረቂቅ ለማዘጋጀት እየተወያዩ ነው Tibebu Kebede Jan 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በህዳሴ ግድብ የውኃ አሞላልና አለቃቀቅ የመጨረሻ የስምምነት ረቂቅ ለማዘጋጀት በሱዳን ካርቱም ውይይት ጀምረዋል። የሶስቱ ሃገራት የቴክኒክ እና የህግ ባለሙያዎች እየተሳተፉበት ባለው ውይይት በህዳሴ ግድብ የውኃ አሞላልና…