Fana: At a Speed of Life!

በዱባይ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 15 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዱባይ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታዎች ተከታትለው በመግባት አሸናፊ ሆነዋል። በወንዶች አትሌት ኦሊቃ አዱኛ 2 ሰዓት ከ6 ደቂቃ ከ15 ሰከንድ በመግባት ውድድሩን በአንደኝነት አጠናቋል። ኬንያዊው አትሌት ኤሪክ ኪፕሮኖ 2ኛ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 78ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 78ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡   ምክር ቤቱ ውሳኔ ያሳለፈባቸው ጉዳዮችም እንደሚከተለው ቀርበዋል፦   1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ…

የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ሂደት ሰላምና ደህንነትን ባስጠበቀ መልኩ መከናወን አለበት-ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ሂደት የዜጎችን ሰላምና ደህንነት በሚያስጠብቅ መልኩ መከናወን እንዳለበት ምሁራን ገለጹ፡፡ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲው የፖለቲካ ሳይንስ መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ዳንኤል መኮንን ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው…

የዓለም ሀገራትና ተቋማት መሪዎች በዓለም ዙሪያ 1 ትሪሊየን ችግኝ ለመትከል ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ሀገራት መሪዎች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች በዓለም ዙሪያ 1 ትሪሊየን ችግኝ ለመትከል ቃል መግባታቸው ተነግሯል። በስዊዘርላንድ ዳቮስ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም ላይ በመሳተፍ ላይ የሚገኙ የዓለም ሀገራት መሪዎች እና…

ብሩንዲ ፕሬዚዳንቶቿ ስልጣን ሲለቁ  500 ሺህ ዶላር እና ቅንጡ ቤት አንዲሰጣቸው የሚያደርግ ውሳኔ አሳለፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ቡሩንዲ ለቀጣዩ ምርጫ እራሳቸውን ለማግለል ለወሰኑት ፕሬዚዳት ፔሬ ንኩሩንዚዛ   የ500 ሺ ዶላር እና ቅንጡ ቤት እንዲሰጣቸው የሚያስችል  ውሳኔ አሳለፈች። የቡሩንዲ ፓርላማ የሀገሪተቱ ፕሬዚዳንቶች ስልጣን ሲለቁ የ500ሺ ዶላር እና ቅንጡ ቤት…