Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ሶስት የመካናይዜሽን ማእከላት ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ሶስት የመካናይዜሽን ማእከላት መቋቋማቸውን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለፀ፡፡ ማዕከላቱ የአርሶ አደሮች ምርት ለመሰብሰብ የሚጠቀሙት እና የሚያባክኑትን ከፍተኛ ጉልበት እንዲሁም ምርትን ከብክነት ለመታደግ ታልሞ መቋቋማቸውን ቢሮው ገልጿል።…

የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በመደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 209ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔ አሳለፈ። መስተዳድር ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የማዕድን ስራዎች ረቂቅ ደንብ ላይ በዝርዝር በመወያየት ውሳኔ ማሳለፉን…

ወ/ሮ ሂሩት ከዓለም አእምሮዊ ንብረት ድርጅት ምክትል ዳሬክተር ጀኔራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ በዓለም አእምሮዊ ንብረት ድርጅት ምክትል ዳሬክተር ጀኔራል ዋንግ ቢንይንግ የተመራ የልኡካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል። ኢትዮጵያ ከዓለም አእምሮዊ ንብረት ድርጅት ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር በትኩረት…

በቂ የምግብ ዋስትና አለመኖር ያለጊዜ የመሞት እድልን  ይጨምራል-ጥናት

አዲስ አበባ፣ጥር 12፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቂ የምግብ ዋስትና አለመኖር ያለጊዜ የሚከሰት ሞትን እንደሚጨምር  አንድ ጥናት አመለከተ ፡፡ ጥናቱ የምግብ ዋስትና አለማረጋገጥ ወይንም  በቂ ምግቦችን ለማግኘት ገንዘብ አለሞኖር ያለእድሜ ለሚከሰት ሞት ምክንያት መሆኑን  ይፋ አድርጓል፡፡ በካናዳ…

የኢንተርፖል የቀድሞው ሃላፊ የ13 ዓመት የእስር ቅጣት ተፈረደባቸው

አዲስ አበባ፣ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ፖሊስ ተቋም (ኢንተርፖል) የቀድሞው ሃላፊ ሜንግ ሃንግዌይ  በቻይና የ13 ዓመት ከስድስት ወር የእስር ቅጣት ተፈረደባቸው። የቻይና ፍርድ ቤት በዛሬው ዕለት በዋለው ችሎት ሜንግ በፈጸሙት የሙስና ወንጀል የ13 ዓመት ከስድስት ወር የእስር…

የሃገር-በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች ለውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ምቹ ዕድል እንደሚፈጥሩ ም/ጠ/ ሚ አቶ ደመቀ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሃገር-በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች ለውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ምቹ ዕድል እንደሚፈጥሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገልፀዋል።   በለንደን የተካሄደውን የብሪታኒያ - አፍሪካ ኢንቨስትመንት ጉባኤን…