የሀገር ውስጥ ዜና የሲቪክ ማህበራት ለመጪው ምርጫ ማህበረሰቡን የማንቃት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል-ምሁራን Tibebu Kebede Jan 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪክ ማህበራት ለመጪው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ማህበረሰቡን የማንቃት ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ምሁራን አሳሰቡ። ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስተያየታቸውን የሰጡት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፓለቲካ ሳይንስ መምህር ዶክተር ደመቀ አጪሶ፥ መጪው…
የሀገር ውስጥ ዜና በታላቁ የህዳሴ ግድብ ላይ ከሚሰሩ ኮንትራክተሮች ጋር ውይይት ተካሄደ Tibebu Kebede Jan 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በመሳተፍ ላይ ከሚገኙ ኮንትራክተሮች ጋር የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢጅነር ስለሺ በቀለ ውይይት አካሄዱ። በውይይቱም ኮንትራክተሮቹ የግድቡን የሥራ ክንዉን ሁኔታ በተለይም…
የሀገር ውስጥ ዜና በጎንደር የጥምቀት በዓል ላይ በደረሰ አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Jan 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጎንደር ከተማ በተከበረው የጥምቀት በዓል በእንጨት መወጣጫ ርብራብ መደርመስ ምክንያት የ10 ሰዎች ህይወት ማለፉን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል አስታወቀ። በትናንትናው እለት በጎንደር የጥምቀት በዓልን ለመታደም ለመጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በጎንደር የጥምቀት በአል አከባበር ላይ በደረሰው አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኙ Tibebu Kebede Jan 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በጎንደር የጥምቀት በአል አከባበር ላይ በደረሰው የርብራብ መደርመስ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች እና ለተጎዱ ወገኖች መፅናናትን ተመኙ። ፓትሪያርኩ በትናንትናው…
የሀገር ውስጥ ዜና 39ኛው የአፍሪካ ህብረት ቋሚ መልዕከተኞች ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀመረ Tibebu Kebede Jan 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 39ኛው የአፍሪካ ህብረት ቋሚ መልዕክተኞች ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ በህብረቱ ዋና ፅህፈት ቤት ተጀመረ። በመደበኛ ጉባኤው ላይ የህብረቱ አባል ሀገራት አምባሳደሮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። ለሁለት ቀናት የሚቆየው ጉባኤውም…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው Tibebu Kebede Jan 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የ5ኛ ዓመት 5ኛ የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል። ምክር ቤቱ በጠዋቱ ውሎው በተወሰኑ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔ ሰጥቷል። በዚህም ቀደም ሲል ከነበሩ የወረዳዎች ቁጥር ከህዝቡ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትራንስፖርት ሚኒስቴር እና ባለድርሻ አካላት የምክር ቤት ምስረታ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Jan 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር እና ባለድርሻ አካላት የምክር ቤት ምስረታ ስነ ስርዓት እየተካሄደ ነው። በስነ ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስን ጨምሮ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል ። ወይዘሮ ዳግማዊት …
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በሲቪል አቪዬሽን ዘርፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻሎችን እያሳየች መምጣቷ ተገለፀ Tibebu Kebede Jan 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ጥር 12፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በአለም አቀፉ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ግምገማ ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻሎችን እያሳየች መምጣቷ ተገለፀ። የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ህይወት ሞሲሳ ከአለም አቀፉ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ለደህንነት ኦዲት ከመጡ ዕንግዶች…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በዳርፉር የተፈፀመውን የጦር ወንጀልና የሰብዓዊት መብት ጥሰት የሚመለከት ልዩ ፍርድ ቤት ሊመሰረት ነው Tibebu Kebede Jan 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን መንግስት እና የዳርፉር ታጣቂ ቡድኖች የዳርፉርን የጦር ወንጀል እና የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚመለከት ልዩ የወንጀል ፍርድ ቤት ለመመስረት ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁ፡፡ የሱዳን መንግስት እና የዳርፉር ታጣቂ ቡድኖች የሰላም ስምምነት ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከቦሪስ ጆንሰን ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Jan 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ በለንደን እየተካሄደ ከሚገኘው የብሪታኒያ -አፍሪካ የኢንቨስትመንት ጉባኤ ጎን ለጎን ነው…