ስፓርት ወላይታ ድቻ የቀድሞ አሰልጣኙ ወደ ስራ እንዲመለሱ ጥሪ አቀረበ Tibebu Kebede Jan 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ጥር 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወላይታ ድቻ እግር ኳስ ክለብ የቀድሞ አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ወደ ስራ እንዲመለሱ ጥሪ አቀረበ። ክለቡ አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ በ8ኛ ሳምንት በሜዳቸው ላይ መሸነፋቸውን ተከትሎ በስራ ገበታቸው ላይ ያልተገኙበትን ማስረጃ በመያዝ ወደ ምድብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሄራዊ የገጠር መሬት አስተዳደር መረጃ ስርአት አያያዝ ይፋ ሆነ Tibebu Kebede Jan 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስቴር ብሄራዊ የገጠር መሬት አስተዳደር መረጃ ስርአት አያያዝ ይፋ አደረገ። አዲሱ የመሬት ይዞታ የመረጃ ስርአት አያያዝ ደረጃውን የጠበቀ፣ ዘመናዊና ስራን የሚያቀላጥፍ መሆኑን በግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ሀብትና የምግብ ዋስትና ዘርፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የሚገኙ ባንኮች ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎች ላይ ለመሳተፍ ዝግጅት እያደረጉ ነው Tibebu Kebede Jan 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ባንኮች ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎች ላይ ለመሳተፍ የያዙት እቅድን ለመጀመር ዝግጅት እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ከሁሉም ባንክ ስራ አስፈፃሚዎች ጋር ተወያይተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር መለስ ዓለም ከአልጄሪያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Jan 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር መለስ ዓለም በናይሮቢ ተቀማጭነታቸውን ካደረጉት የአልጄሪያ አምባሳደር ሰልማ መሊካ ሃዳዲ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በናይሮቢ በሚገኙ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጽህፈት ቤቶች በሚካሄዱ ባለ ብዙ ወገን መድረኮች ላይ በቅርበት መስራት…
የሀገር ውስጥ ዜና ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የስነ ምግባር ግድፈት በተገኘባቸው ተጨማሪ 52 ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወሰደ Tibebu Kebede Jan 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የስነ ምግባር ግድፈት ተገኝቶባቸዋል ባላቸው ተጨማሪ 52 ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል። የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ታህሳስ 27ቀን 2012 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በዩኒቨርሲቲው በተከሰተው የፀጥታ ችግር ላይ በተሳተፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በዓለም አቀፍ አቅራቢዎች በጨረታ ይፈፀም የነበረውን የስንዴ አቅርቦት ለመቀየር እየተሰራ ነው Tibebu Kebede Jan 16, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት የግዥና ንብረት አስተዳደር አገልግሎት ኤጀንሲ በዓለም አቀፍ አቅራቢዎች በጨረታ ይፈፀም የነበረውን የስንዴ አቅርቦት ለመቀየር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። የአቅርቦት ሂደቱን ለማፋጠን የመንግስት ለመንግስት ግብይትን ተግባራዊ ለማድረግ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሚሃይል ሚሹስቲን የሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ Tibebu Kebede Jan 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ያቀረቧቸውን ዕጩ ሹመት አጸደቀ። ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የህገ መንግስት ማሻሻያ ማድረግ እንደሚፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ…
ጤና የማህበራዊ ሚዲያ ትስስር ገጾችን አብዝቶ መጠቀም የታዳጊዎችን የአዕምሮ ጤና ይጎዳል – ጥናት Tibebu Kebede Jan 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ማህበራዊ የትስስር ገጾችን አብዝቶ መጠቀም በታዳጊዎች አዕምሮ ጤና ላይ ጉዳት እንደሚያስከትል አንድ ጥናት አመላከተ። በእንግሊዝ የተደረገና ከሰሞኑ ይፋ የሆነ አንድ ጥናት ከፍተኛ የሆነ የማህበራዊ ትስስር ገጽ አጠቃቀም ታዳጊዎችን ለአዕምሮ እድገት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለሚገኙ ጠንቃቃ አሽከርካሪዎች ዕውቅና ተሰጠ Tibebu Kebede Jan 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለሚገኙ ጠንቃቃ አሽከርካሪዎች ዕውቅና መሰጠቱን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ጋር በጋራ በመቀናጀት በክልሉ ለሚገኙ…
የሀገር ውስጥ ዜና የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበሩ ዝግጅት ማድረጉን ፖሊስ አስታወቀ Tibebu Kebede Jan 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበሩ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ መከላከል ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ፥ የጥምቀት በዓልን…