Fana: At a Speed of Life!

ወላይታ ድቻ የቀድሞ አሰልጣኙ ወደ ስራ እንዲመለሱ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ጥር 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወላይታ ድቻ እግር ኳስ ክለብ የቀድሞ አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ወደ ስራ እንዲመለሱ ጥሪ አቀረበ። ክለቡ አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ በ8ኛ ሳምንት በሜዳቸው ላይ መሸነፋቸውን ተከትሎ በስራ ገበታቸው ላይ ያልተገኙበትን ማስረጃ በመያዝ ወደ ምድብ…

ብሄራዊ የገጠር መሬት አስተዳደር መረጃ ስርአት አያያዝ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስቴር ብሄራዊ የገጠር መሬት አስተዳደር መረጃ ስርአት አያያዝ ይፋ አደረገ። አዲሱ የመሬት ይዞታ የመረጃ ስርአት አያያዝ ደረጃውን የጠበቀ፣ ዘመናዊና ስራን የሚያቀላጥፍ መሆኑን በግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ሀብትና የምግብ ዋስትና ዘርፍ…

በመዲናዋ የሚገኙ ባንኮች ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎች ላይ ለመሳተፍ ዝግጅት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ባንኮች ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎች ላይ ለመሳተፍ የያዙት እቅድን ለመጀመር ዝግጅት እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ከሁሉም ባንክ ስራ አስፈፃሚዎች ጋር ተወያይተዋል።…

አምባሳደር መለስ ዓለም ከአልጄሪያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር መለስ ዓለም በናይሮቢ ተቀማጭነታቸውን ካደረጉት የአልጄሪያ አምባሳደር ሰልማ መሊካ ሃዳዲ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በናይሮቢ በሚገኙ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጽህፈት ቤቶች በሚካሄዱ ባለ ብዙ ወገን መድረኮች ላይ በቅርበት መስራት…

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የስነ ምግባር ግድፈት በተገኘባቸው ተጨማሪ 52 ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የስነ ምግባር ግድፈት ተገኝቶባቸዋል ባላቸው ተጨማሪ 52 ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል። የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ታህሳስ 27ቀን 2012 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በዩኒቨርሲቲው በተከሰተው የፀጥታ ችግር ላይ በተሳተፉ…

በዓለም አቀፍ አቅራቢዎች በጨረታ ይፈፀም የነበረውን የስንዴ አቅርቦት ለመቀየር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት የግዥና ንብረት አስተዳደር አገልግሎት ኤጀንሲ በዓለም አቀፍ አቅራቢዎች በጨረታ ይፈፀም የነበረውን የስንዴ አቅርቦት ለመቀየር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። የአቅርቦት ሂደቱን ለማፋጠን የመንግስት ለመንግስት ግብይትን ተግባራዊ ለማድረግ…

ሚሃይል ሚሹስቲን የሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ያቀረቧቸውን ዕጩ ሹመት አጸደቀ። ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የህገ መንግስት ማሻሻያ ማድረግ እንደሚፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ…

የማህበራዊ ሚዲያ ትስስር ገጾችን አብዝቶ መጠቀም የታዳጊዎችን የአዕምሮ ጤና ይጎዳል – ጥናት

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ማህበራዊ የትስስር ገጾችን አብዝቶ መጠቀም በታዳጊዎች አዕምሮ ጤና ላይ ጉዳት እንደሚያስከትል አንድ ጥናት አመላከተ። በእንግሊዝ የተደረገና ከሰሞኑ ይፋ የሆነ አንድ ጥናት ከፍተኛ የሆነ የማህበራዊ ትስስር ገጽ አጠቃቀም ታዳጊዎችን ለአዕምሮ እድገት…

በሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለሚገኙ ጠንቃቃ አሽከርካሪዎች ዕውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለሚገኙ ጠንቃቃ አሽከርካሪዎች ዕውቅና መሰጠቱን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ጋር በጋራ በመቀናጀት በክልሉ ለሚገኙ…

የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበሩ ዝግጅት ማድረጉን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበሩ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ መከላከል ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ፥ የጥምቀት በዓልን…