Fana: At a Speed of Life!

የሳዑዲው የማዳበሪያ አምራች ኩባንያ ከኢትዮጵያ ጋር መስራት እንደሚፈልግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሳዑዲ አረቢያ የማዳበሪያ አምራች የሆነው የንግድ ኢንዱስትሪዎች ኮርፖሬሽን ኩባንያ ከኢትዮጵያ ጋር ቀጥተኛ የሽያጭ መረብ መዘርጋት እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር) የተመራ ልኡክ ማዳበሪያ…

በሶማሌ ክልል በ423 ሚሊየን ብር ግድብና የመስኖ ፕሮጀክት ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በጀረር ዞን ደገሀቡር ወረዳ በሚገኘው ጎሆዲ አከባቢ በ423 ሚሊየን ብር ግድብና የመስኖ ፕሮጀክት ሊገነባ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ለግድቡና መካከለኛ የመስኖ ፕሮጀክቱ የመሰረት ድንጋይ…

የጃፓኑ ኩባንያ በኢትዮጵያ ለሚያከናውናቸው ስራዎች አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግለት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጃፓኑ ቶዮ ሶላር ኩባንያ በኢትዮጵያ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ለሚያከናውናቸው ስራዎች የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደረግ ገለፀ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ÷ከቶዮ ሶላር እህት…

መዲናዋ ከፈረንሳይ ከተሞች ጋር ያላትን ወዳጅነት ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ከተማ ከተለያዩ የፈረንሳይ ከተሞች ጋር ያላትን የጠበቀ ወዳጅነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ውይይት ተደረገ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቅርብ ከተሾሙት በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲስ…

ፈዋሽነታቸው ያልተረጋገጡ የወባ መድሃኒቶችን ሲያሰራጩ የተገኙ 156 መድኃኒት ቤቶች ፍቃድ ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከወባ በሽታ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ፈዋሽነታቸው ያልተረጋገጡ ህገ-ወጥ መድሃኒቶችን ሲያሰራጩ የተገኙ 156 መድኃኒት ቤቶች ፍቃዳቸው መሰረዙን የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ገለጸ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ የህብረተሰብ…

ፀጋዎችን አሟጦ በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ መረባረብ ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ ፀጋዎችን አሟጦ በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ መረባረብ ይገባል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ተናገሩ። "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር" በሚል መሪ ሃሳብ በአርባምንጭ…

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላት አጋርነት ቀጣይነት ባለው ትብብር መጠናከር እንዳለበት አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላት አጋርነት ቀጣይነት ባለው ትብብር መጠናከር እንዳለበት በአፍሪካ ቀንድ የቻይና ልዩ መልዕክተኛ ዡ ቢንግ ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በአፍሪካ ቀንድ የቻይና ልዩ መልዕክተኛ ዡ ቢንግ ጋር…

የግሉ ዘርፍ ለኢኮኖሚ ዕድገቱ ዋና አንቀሳቃሽ እንዲሆን የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የግሉ ዘርፍ ለኢኮኖሚ ዕድገቱ ዋና አንቀሳቃሽ እንዲሆን የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ የብረት…

ፕሬዚዳንት ፑቲን ከትራምፕ ጋር ለመገናኘት ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ለመገናኘት ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ። ፑቲን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ "ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሊያገኘኝ ከፈለገ ዝግጁ ነኝ" በማለት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በወቅቱ ያልለማ 50 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ከባለሃብቶች እንዲነጠቅ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በወቅቱ ያልለማ 50 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ከባለሃብቶች ተነጥቆ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ የክልሉ ካቢኔ ውሳኔ አሳለፈ። ካቢኔው ባደረገው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን…