Fana: At a Speed of Life!

የዋጋ ግሽበት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ20 ዓመት ያላነሰ ጊዜ በተከታታይነት እያደገ መጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዋጋ ግሽበት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ20 ዓመት ያላነሰ ጊዜ በተከታታይነት እያደገ መጥቷል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት፣ ወቅታዊ ፈተናዎች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ባደረጉት…

ደስታ ሙሉ የሚሆነው ሌሎችን መርዳት ሲቻል ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዒድ አል ዓድሃ በዓል በሙስሊሙ ማኅበረሰብ ዘንድ ሐይማኖታዊ ትዕዛዛትን በማከናወን ይከበራል፡፡ በዓሉ ዒድ አል አድሃ ወይም የዕርድ ቀን (በዓረብኛ የሙን ነኽር) ተብሎ እንደሚጠራ በተለያዩ ሀገራት በሚገኙ መስጂዶች የእስልምና መምህር የሆኑት…

መገናኛ ብዙኃን በጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ የድርሻቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙኃን በአካባቢ ብክለት መከላከል ሀገራዊ ንቅናቄ የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል አሉ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው። ጽዱ ኢትዮጵያ በሚል መሪ ሐሳብ ለስድስት ወር የሚቆይ የአካባቢ ጥበቃ ንቅናቄ በዛሬው…

የስሎቬኒያ መንግስት ለኢትዮጵያ በግብርናው መስክ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – ፕሬዚዳንት ፒርክ ሙሳር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒሪክ ሙሳር በአዲስ አበባ የሚገኘውን ዘመናዊ የንብ ማነቢያ ሰርቶ ማሳያን መርቀው ከፍተዋል። ኢትዮጵያ በሌማት ትሩፋት የያዘችውን ግብ ለማሳካት ያስችላል የተባለውንና የጥራት ደረጃ የጠበቀ የማር ምርት ለማግኘት…

ቀጣናዊ ልማትን ለማሳደግ በትብብር መስራት አስፈላጊ ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያን በመሰረተ ልማት ለማስተሳሰር ያለመ የምስራቅ አፍሪካ የልማት ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል። የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ በዚህ ወቅት÷ የቀጣናው ሀገራት የንግድ ትብብርን ማጠናከር የሚችሉ መሰረተ ልማቶችን በመገንባት ቀጣናዊ…

ኢትዮጵያና ስሎቬኒያ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ስሎቬኒያ ሪፐብሊክ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የስሎቬኒያን ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒርክ ሙሳር በብሔራዊ ቤተመንግስት ተቀብለው አነጋግረዋል። ከውይይቱ በኋላ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ…

በክልሉ ኅብረተሰቡን ያሳተፈ የኮሪደር ልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በተለያዩ ከተሞች ኅብረተሰቡን ያሳተፈ የኮሪደር ልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው። እንደ ሀገር የኮሪደር ልማት ሥራ በመዲናዋ ከተጀመረ ወዲህ በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ ከተሞች ትኩረት ተሰጥቶት በስፋት…

በዓለም የቁንጅና ውድድር 2ኛ የወጣችው ሀሴት ደረጀ አቀባበል ተደረገላት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕንድ ሃይድራባድ በተዘጋጀው የ'ሚስ ወርልድ' ዓለም አቀፍ የቁንጅና ውድድር 2ኛ የወጣችው ሞዴል ሀሴት ደረጀ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላታል፡፡ ለ72ኛ ጊዜ በተደረገው የቁንጅና ውድድር የ108 ሀገራት ተወዳዳሪዎች የተሳተፉ ሲሆን÷ ሀሴት በዓለም…

የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ ዓለም አቀፍ አጀንዳ ማድረግ ያስቻለ የዲፕሎማሲ ሥራ ተሰርቷል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ ዓለም አቀፍ አጀንዳ ማድረግ ያስቻለ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ሥራ ተሰርቷል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ። ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 34ኛ መደበኛ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከስሎቬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከስሎቬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒሪክ ሙሳር ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ዛሬ ጠዋት ኢትዮጵያን እየጎበኙ ያሉትንና በስሎቬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት…