Fana: At a Speed of Life!

ኤኢትሬድ ግሩፕ የምሥራቅ አፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ ሊከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኤሌክትሮኒክ መገበያያ (ኤኢትሬድ ግሩፕ) የምሥራቅ አፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ ለመክፈት የሚያስችለውን ስምምነት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ተፈራርሟል። ስምምነቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኤኢትሬድ…

ያለ ደረሰኝ ሲነግዱ በተገኙ 1 ሺህ 145 ነጋዴዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)በአዲስ አበባ ያለ ደረሰኝ የሚካሄደውን ንግድ ለማስቀረት በሚደረገው ቁጥጥር 1 ሺህ 145 ነጋዴዎች ላይ ርምጃ መወሰዱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ :: የቢሮው የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለ…

በክልሉ ከዋናው መስመር ውጪ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን አባዎራዎችን የተለያዩ የሃይል አማራጮች ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከዋናው የኤሌክትሪክ መስመር ርቀው የሚገኙ ዜጎችን የተለያዩ የሃይል አማራጮችና የኢነርጂ ቴክኖሎጂዎች ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የኢነርጂ ሃብት ልማት ዳይሬክተር አቶ…

ሪያል ማድሪድ የኢንተርኮንቲኔንታል ካፕ ዋንጫን አነሳ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ የ2024 የፊፋ ኢንተርኮንቲኔንታል ካፕ ዋንጫን አንስቷል፡፡ ማድሪድ ዋንጫውን ለማንሳት የበቃው ከሜክሲኮው ክለብ ፓቹካ ጋር ያደረገውን የፍፃሜ ጨዋታ 3 ለ 0 በመርታት ነው፡፡ ኪሊያን ምባፔ፣ ሮድሪጎ እና ቪኒሺየስ…

አቶ ሙስጠፌ ተቋራጮች ለግንባታ ጥራት ትኩረት እንዲሰጡ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደገሀቡር ከተማ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን የሚሠሩ ተቋራጮች የግንባታ ጥራትን ለማሳደግ በትኩረት እንዲሠሩ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ አሳሰቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በጀረር ዞን ደገሀቡር ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን…

ኢትዮጵያ የአፍሪካን የጋራ ድምፅ ለማሳደግ ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካን የጋራ ድምፅ ለማሳደግ እና የአጀንዳ 2063 ግቦችን ለማሳካት ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቀች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉት የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ፋብሪካው የታጠበ ከሰል ፍላጎትን 75 በመቶ ይሸፍናል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢት የከሰል ድንጋይ ማጠቢያና ማበልጸጊያ ፋብሪካ ሙሉ በሙሉ ወደ ምርት ሲገባ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች የታጠበ ከሰል ፍላጎትን 75 በመቶ እንደሚሸፍን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝቦች ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። ርዕሰ…

በፍሳሽ ማስወገጃ ጉድጓድ ውስጥ ተጉዘው መዳብ ሰርቀዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቆሻሻ ፍሳሽ ማስወገጃ ቱቦ ጉድጓድ ውስጥ ለውስጥ ሁለት ኪሎ ሜትር ተጉዘው 500 ኪሎ ግራም መዳብ ሰርቀዋል የተባሉ አምስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን የፈፀሙት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6…

ተስፋ አልባው መንገድ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማያውቁትን ሀገር ናፍቀው እና ተስፋ አድርገው ባልተገባ መንገድ ወጥተው መንገድ የቀሩት ብዙዎች ናቸው-በህገወጥ የሰዎች ዝውውር፡፡ እንደሄዱ አለመመለስ የሕገ-ወጥ ጉዞው ምላሽም ሆኗል። ዜጎች በሕገ ወጥ አዘዋዋሪዎች የሀሰት መረጃ ተታለው ያላቸውን…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከመኸር እርሻ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከመኸር እርሻ እስካሁን 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አሸናፊ ክንፉ በምርት ዘመኑ 7 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን…