Fana: At a Speed of Life!

በአፋር ክልል የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሚወስዱ ተማሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ከ44 ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ 4 ሺህ 893 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሁመድ አብደላ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤ በአጠቃላይ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ከሚወስዱት መካከል…

ሕዝበ ሙስሊሙ ለሀገር ሰላም እና አንድነት መትጋት ይጠበቅበታል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው ዓመተ ሂጅራ ዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሐዋሳ እየተከበረ ነው፡፡ ሕዝበ ሙስሊሙ በሚሊኒየም ዐደባባይ በመሰባሰብ የሶላት ሥነ-ሥርዓት አከናውኗል፡፡ የሲዳማ ክልል የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ አብዱል…

በሶማሌ ክልል የዒድ አል አድሃ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው ዓመተ ሂጅራ የዒድ አል አድሃ በዓል በሶማሌ ክልል የእስልምና እምነት ትዕዛዛትን በማከናወን እየተከበረ ነው፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች፣ የእልምና እምነት አባቶች እና…

የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በጅማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ከተማ 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ነው። በከተማዋ የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ከማለዳው ጀምሮ የዒድ ሶላት በሚከናወንባቸው ስፍራዎች በመሰባሰብ ላይ…

1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሐረሪ ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሐረሪ ክልል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በክልሉ በገጠርና ከተማ ወረዳዎች የሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች ከማለዳው ጀምሮ ሐረር ከተማ ወደሚገኘው…

በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ ከተሞች የዒድ አል አድሃ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ ከተሞች የ1 ሺህ 446ኛው ዓመተ ሂጅራ የዒድ አል አድሃ በዓል እየተከበረ ነው፡፡ በደሴ ከተማ የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሆጤ ስታዲየም በጋራ የሶላት ሥነ-ሥርዓት አከናውነዋል፡፡ እንዲሁም በኮምቦልቻ…

የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል መከበር ጀምሯል። በዓሉ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በመላ ሀገሪቱ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በበዓሉ አከባበር ሰላት እና ተክቢራን ጨምሮ የተለያዩ…

በአንድ ዘርፍ ላይ ጥገኛ የሆነ ኢኮኖሚ የኢትዮጵያን ስብራት አይጠግንም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብዝሃ ዘርፍን ያላካተተና በአንድ ዘርፍ ላይ ጥገኛ የሆነ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የኢትዮጵያን ስብራት አይጠግንም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ እድገት፣ ወቅታዊ ፈተናዎችና ቀጣይ አቅጣጫዎች…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ውጤታማነት በሌሎች ሀገራት ጭምር ተመስክሮለታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በእውቀትና በጥበብ ተግባራዊ ያደረገችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ውጤታማ መሆኑ በሌሎች ሀገራት ጭምር ተመስክሮለታል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ እድገት፣ ወቅታዊ ፈተናዎችና ቀጣይ…

እየመጣ ያለውን ለውጥ በተገለጠ ዓይን ማየት፣ መጠበቅና መደገፍ ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እየመጣ ያለውን ለውጥ በተገለጠ ዓይን ማየት፣ መጠበቅና መደገፍ ያስፈልጋል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት፣ ወቅታዊ ፈተናዎች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ባደረጉት ልዩ ቃለ መጠይቅ በሀገሪቱ…