ዓለምአቀፋዊ ዜና በጃፓኗ ዳይመንድ ፕሪንስ መርከብ ተለይተው የቆዩ 600 ሰዎች መርከቧን ለቀው ወጡ Tibebu Kebede Feb 20, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ለቀናት በጃፓኗ በዳይመንድ ፕሪንስ መርከብ ውስጥ በኮሮና ቫይረስ ስጋት ተለይተው የቆዩ 600 ሰዎች መርከቧን ለቀው ወጥተዋል። 3 ሺህ 700 መንገደኞችን አሳፍራ የነበረችው ዳይመንድ ፕሪንስ መርከብ ከሁለት ሳምንት በላይ በዮኮሀማ ወደብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ድንበር ተሻጋሪ የጋራ የበሽታዎች ቁጥጥር ላይ የጋራ ግምገማ በመካሄድ ላይ ነው Meseret Demissu Feb 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ድንበር ተሻጋሪ የጋራ በሽታዎች ቁጥጥር ላይ የጋራ ግምገማ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው። ግምገማው ትኩረት በሚሹ የቆላ በሽታዎች ኦንኮሰርኪያሲስ እና ተላላፊ የዝሆኔ በሽታዎች ላይ ድንበር ተሻጋሪ የጋራ በሽታዎች ቁጥጥር ላይ ነው እየተካሄደ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአርብቶ አደሩ አካባቢ ልማት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዕቅድ አካል መሆን እንዳለበት ተገለፀ Meseret Demissu Feb 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከፓስቶራሊስት ፎረም ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የአርብቶ አደሩን አካባቢና የልዩ ድጋፍ ክልሎችን ልማት በሚመለከት የፓናል ውይይት አካሄደ። የዘርፉ ምሁራን የተሳተፉበት ይህ ውይይት “አርብቶ አደርነት፣ የለውጥ ሂደትና የወደፊት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ጽኑ ህሙማንን ለመቀበል የሚያስችለውን ስራ እያጠናቀቀ መሆኑን አስታወቀ Tibebu Kebede Feb 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ጽኑ ህሙማንን መቀበል የሚያስችለውን የቅድመ ዝግጅት ስራ እያጠናቀቀ መሆኑን አስታወቀ። ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ድንገት ወደ ሀገር ውስጥ ቢገባ በቫይረሱ የተጠቁ ጽኑ ህሙማንን ተቀብሎ…
ፋና ስብስብ ስድስት የሜዳ ቴኒስ መጫወቻ ኳሶችን አፉ ውስጥ በመያዝ ክብረ ወሰን ያስመዘገበው ውሻ Tibebu Kebede Feb 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ ኒውዮርክ አንድ ውሻ ስድስት የሜዳ ቴኒስ መጫወቻ ኳሶችን በአንድ ጊዜ አፉ ውስጥ በመያዝ አዲስ ክብረወሰን አስመዘገበ። ፊኒሊ የተባለው የስድስት ዓመት ውሻ መጫወቻ ኳሶችን ያለምንም የሰው እርዳታ አፉ ውስጥ ማድረግ መቻሉ ተነግሯል።…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሳዑዲው ልዑል ሞሃመድ ቢን ሳልማን ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Feb 20, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሳዑዲ ዓረቢያ ልዑል አልጋ ወራሽ ሞሃመድ ቢል ሳልማን ጋር በሪያድ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የሀገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። ፕሬዚዳንት…
የዜና ቪዲዮዎች ጠፍቶ የነበረው የ18ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ዘውድ ተመለሰ Tibebu Kebede Feb 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=iMvFD42JrKw
የዜና ቪዲዮዎች 83ኛው የሰማዕታት ቀን አከባበር Tibebu Kebede Feb 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=F0nhf-Mjexs
የሀገር ውስጥ ዜና ለኢትዮጵያ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን አባላት ስልጠና ተሰጠ Tibebu Kebede Feb 20, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን አባላት በሀገሪቱ ዲፕሎማሲ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ስልጠና ተሰጥቷል። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ለኢትዮጵያ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን አባላት የሚሰጠውን የአንድ ቀን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በየአመቱ ከ5 ሺህ በላይ ሴቶች በማህጸን ጫፍ ካንሰር ለህልፈት ይዳረጋሉ Tibebu Kebede Feb 20, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በየአመቱ ከ5 ሺህ በላይ ሴቶች በማህጸን ጫፍ ካንሰር በሽታ ለህልፈት እንደሚዳረጉ ተገለጸ። የማህጸን ጫፍ ካንሰርን በተመለከተ የዘርፉ ምሁራን የጤና ሚኒስቴር እንዲሁም ሌሎች አጋር አካላት የተሳተፉበት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።…