Fana: At a Speed of Life!

ከትራፊክ አደጋ የፀዳ የትራንስፖርት አገልግሎት ለሃገራዊ ህዳሴ በሚል መሪ ቃል የእግር ጉዞ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2012 (ኤፍቢሲ) ከትራፊክ አደጋ የፀዳ የትራንስፖርት አገልግሎት ለሃገራዊ ህዳሴ በሚል መሪ ቃል የእግር ጉዞ ተደረገ። በዛሬው ዕለት ከሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትራንስፖርትና መንገድ ቢሮ እንዲሁም ትምህርት ቢሮ ጋር በመሆን የእግር ጉዞ ተደርጓል። የሀረሪ…

በፒያሳ አካባቢ በ7 የንግድ ሱቆች ላይ የእሳት አደጋ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ፒያሳ አካባቢ በሚገኙ ሰባት የንግድ ሱቆች ላይ የእሳት አደጋ ደረሰ፡፡ 4 ሰዓት ከ40 ደቂቃ ላይ በተከሰተው በዚህ እሳት አደጋ ሰባት ሱቆች ላይ ቃጠሎ የደረሰ ሲሆን፥ ከእነዚህ ውስጥ ሁለት ሱቆች ሙሉ…

የፌዴራል መንግስት የልማት ፕሮጀክቶች አስተዳደር እና አመራር ረቂቅ አዋጅ የመንግስትን ሃብት ውጤታማ ዘርፎች ላይ ማዋል ያስችላል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግስት የልማት ፕሮጀክቶች አስተዳደር እና አመራር ረቂቅ አዋጅ የመንግስትን ሀብት በውጤታማ ዘርፎች ላይ ማዋል እንደሚያችል ተገለፀ፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 77ኛ መደበኛ ስብሰባው በፕላንና ልማት ኮሚሽን ተዘጋጅቶ የቀረበውን…

ብሄራዊ መዝሙርን ጮክ ብለው የማይዘምሩ ተማሪዎችን የሚቀጣው ትምህርት ቤት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በታይላንድ የሚገኝ አንድ ትምህርት ቤት ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ብሄራዊ መዝሙር በማይዘምሩ ተማሪዎች ላይ እየወሰደ ያለው እርምጃ አነጋጋሪ ሆኗል። በፓቱም ታኒ የሚገኘው ትምህርት ቤት ተማሪዎች ብሄራዊ መዝሙሩን ድምጻቸውን ዝቅ አድርገው ከዘመሩ…

የሱዳን ጦር እና የቀድሞ የደህንነት ሃይሎች ተጋጩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን ጦር እና የሱዳን የቀድሞው ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አልበሽር ታማኝ ናቸው የተባሉ የደህንነት ሃይሎች ተጋጩ። የቀድሞ የደህንነት አካላት በሰሜናዊ ካርቱም ከባድ መሳሪያዎችን መተኮሳቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል። ከዚህ ባለፈም ከአውሮፕላን…

የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ተመቶ ሲወድቅ የሚያሳየውን ተንቀሳቃሽ ምስል የቀረጸው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን መታ የጣለችውን የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ተንቀሳቃሽ ምስል የቀረጸውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሏን አስታወቀች። የኢራን ብሄራዊ አብዮታዊ ዘብ ጠባቂ ሃይል ግለበሱን በቁጥጥር ስር ያዋለው ሲሆን፥ ግለሰቡ ከብሄራዊ ደህንነት ጋር የተያያዘ…

የጋሞ አባቶችና ወጣቶች ከአርባ ምንጭ በመነሳት ወደ ጎንደር የሚያደርጉትን የአብሮነትና የሰላም ጉዞ ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በእርጥብ ሳራቸው ሰላምን ያወጁ የጋሞ አባቶች እና ወጣቶች ወደ ጎንደር የሚያደርጉትን የአብሮነትና የሰላም ጉዞ ከአርባ ምንጭ ጀምረዋል፡፡   ጉዞው ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥር 14 ቀን 2012 ዓ.ም የሚደረግ ሲሆን፥ ከአርባ ምንጭ…

ለብልጽግና ሴቶች ሊግ አመራሮች በመደመር እሳቤ እና በብልጽግና ፓርቲ ሕገ-ደንብ ዙሪያ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለብልጽግና ሴቶች ሊግ በመደመር እሳቤ እና በብልጽግና ፓርቲ ሕገ ደንብ ዙሪያ በሃዋሳ ከተማ ስልጠና እየተሰጠ ነው። በመድረኩ የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ሊቀ መንበር ወይዘሮ መሰረት መስቀሌ፥ አንድ የፖሊተካና የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ለመገንባት፣ ውስጠ…

የቀጣዩ ምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ በዛሬው እለት ይፋ ሆኗል።   የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ነሃሴ 10 ቀን 2012 ዓ.ም የድምጽ መስጫ ቀን እንዲሆን ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ አቅርበው ውይይት…

ሴቶች በፖለቲካ ብቻ ሳይሆን በኢኮኖሚም ከወንዶች የሚስተካከሉበትን መንገድ ለመፍጠር ብልጽግና ይሰራል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች በፖለቲካ ብቻ ሳይሆን በኢኮኖሚም ከወንዶች ጋር የሚስተካከሉበትን መንገድ ለመፍጠር ብልጽግና ፓርቲ አበክሮ እንደሚሰራ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። በሚሊኒየም አዳራሽ ከተማ አቀፍ የሴቶች መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ…