ከትራፊክ አደጋ የፀዳ የትራንስፖርት አገልግሎት ለሃገራዊ ህዳሴ በሚል መሪ ቃል የእግር ጉዞ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2012 (ኤፍቢሲ) ከትራፊክ አደጋ የፀዳ የትራንስፖርት አገልግሎት ለሃገራዊ ህዳሴ በሚል መሪ ቃል የእግር ጉዞ ተደረገ።
በዛሬው ዕለት ከሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትራንስፖርትና መንገድ ቢሮ እንዲሁም ትምህርት ቢሮ ጋር በመሆን የእግር ጉዞ ተደርጓል።
የሀረሪ…