Fana: At a Speed of Life!

ከኮሮና ቫይረስ ስጋት ጋር በተገናኘ ወደ ቻይና በረራ ማቆም ዋስትና አይሰጥም – አቶ ተወልደ ገ/ማርያም

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኮሮና ቫይረስ ስጋት ጋር በተገናኘ ወደ ቻይና በረራ ማቆሙ ዋስትና እንደማይሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ገለፁ። ዋና ስራ አስፈጻሚው አየር መንገዱ ከኮሮና ቫይረስ ስጋት ጋር…

የኦሮሚያ ክልልን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ መንግስት በሙሉ አቅሙ እየሰራ ነው­- የክልሉ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልልን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ መንግስት በሙሉ አቅሙ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ገለፀ። ቢሮው የክልሉን የስድስት ወራት  የስራ አፈጻጸም አስመልክቶ ዛሬ በሰጠው መግለጫ፥ በክልሉ በማህበራዊና ኢኮኖሚ መስኮችም…

በ70ኛ ዓመት የጋብቻ በዓላቸው ወቅት የ768 ሺህ ሎተሪ አሸናፊ የሆኑት ጥንዶች  

አዲስ አበባ፣ጥር 26፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰሜን ካሮላና ነዋሪ የሆኑት ጥንዶች የ70ኛ ዓመት የጋብቻ በዓላቸውን በሚያከብሩበት ወቅት የ768 ሺህ 862 ሎተሪ አሸናፊ መሆናቸው ተሰምቷል። ጥንዶቹ በደረሳቸው የሎተሪ ዕጣም የ70 ኛ ዓመት የጋብቻ በዓላቸውን በመርከብ ሽርሽር እና በተለያዩ ቦታዎች…

ፍትሃዊ፣ ነፃና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ለማካሄድ ፓርቲዎች ህግን መሰረት ያደረገ እንቅሰቃሴ ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፍትሃዊ፣ ተኣማኒ፣ ነጻ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ለማካሄድ በቅድመ ምርጫ ወቅት ፓርቲዎች ህግን መሰረት ያደረገ እንቅሰቃሴ ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለጸ። ከፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የኮሙዩኒኬሽን አማካሪ…

ቦርዱ የኢህአዴግ ህጋዊ ሰውነት ማጣትን በተመለከተ ውሳኔ ሰጠ

የአዲስ አበባ፣ ጥር 26፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ህጋዊ ሰውነት ማጣትን በተመለከተ ውሳኔ ሰጠ። ቦርዱ ጉዳዩን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ ኢህአዴግ በሊቀመንበሩ በኩል ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ…

ህግ የማስከበር ኃላፊነት የስራ አስፈጻሚውና የህግ አውጪው ብቻ አይደለም-ያፓርላማ አባላት

የህግ የበላይነትን የማስከበር የስራ አስፈጻሚውና የህግ አውጪው ኃላፊነት ብቻ ባለመሆኑ ሁሉም አካል የድርሻውን እንዲወጣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ። አባላቱ በኢትዮጵያ ሰላም የማስፈንና ወንጀለኞችን በሕግ ቁጥጥር ስር ማዋል  ቅድሚያ ሊሰጠው  የሚገባ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።…