የፈተና አስተዳደር ስርዓቱ የተስተካከለው የትምህርት ጥራት እንዲሻሻል ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈተና አስተዳደር ስርዓቱን ማስተካከል ያስፈለገው የትምህርት ጥራት እንዲሻሻልና ሀገር የሚረከቡ ዜጎችን ለማፍራት መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡
ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ÷ በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ሮቤ ከተማ የሚገኘውን…